+++ ማኅሌት ዘበዓለ ጥምቀት ምስለ ዘቃና ዘገሊላ +++
📖 ከአባቶቻችን ጋር የምስጋና ቃል ጋር አንድ ሆነን ለምስጋና እንተጋ ዘንድ፤ ለማኅሌቱም እንግዳ እንዳንሆን እነኋት እንደ ረዳት ትሆነን ዘንድ ከመጽሐፈ ዚቅ የተቀዳውን በሚከተለው ቀርቧል፡፡ መድረኩን ከማኅሌቱ ጋር ለማዋሐድም መድረክ አካባቢ ለሚያገለግሉ ነገር ግን መጽፉን ለመመልከት ላላደረሳቸውም ለማስታወስ ያህል . . .
#ዋዜማ
ሃሌ ሉያ ኃዳፌ ነፍስ ለጻድቃን ወተስፋ ቅቡጻን፤
ክርስቶስ አስተርአየ ውስተ ዓለም፤
እምድንግል ተወልደ ክሡተ ኮነ፤
እንዘ ይትዔዘዝ ለአዝማዲሁ፤
ከዊኖ ሰብአ በዮርዳኖስ ተጠምቀ ፡፡
+++
++ #በሐምስተ ++
በዮርዳኖስ ተጠምቀ ፈጺሞ ሕገ፤
ወአስተርአየ ገሃደ በዮርዳኖስ ተጠምቀ፡፡
++ እግዚአብሔር ነግሠ ++
አስተርእዮ ኮነ ዘክርስቶስ ስነ መለኮት፤
ከመ ርግብ ውስተ ምጥማቃት እንዘ ይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ፡፡
+++ #ይትባረክ +++
ርእዩከ ማያት እግዚኦ
ርእዩከ ማያት ወፈርሁ፤
ደንገፁ ቀላያተ ማያት ወደምፀ ማያቲሆሙ፡፡
++ #ሠለስት++
አርአየነ ፈቃዶ በከመ ሥምረቱ ለአምላክነ፤
ወረደ ወተወልደ እምብእሲት፤
ወአንሶሰወ ዲበ ምድር ወአስተርአየ ከመ ሰብእ በበህቅ ልህቀ፤
በሠላሳ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ፡፡
++ #ሰላም ++
ሃሌ ሉያ (4) በሰላም አስተርአየ ወልደ አምላክ ፍጹም፤
ወተወልደ በሀገረ ዳዊት በዮርዳኖስ ተጠምቀ ከመ ይቤዝወነ ፤
ወልደ አምላክ ፍጹም አስተርአየ፡፡
++ #ክብር ይእቲ ++
ኵሎሙ ማኅበረ መላእክቲሁ ይሴብሑ ወይዜምሩ፤
ለዘበሥጋ ሰብእ አስተርአየ ፤
ንዑ ንስግድ ሎቱ ሃሌ ሉያ፡፡
++ #ዝማሬ ++
ኅብስተ ሰማያዌ ወጽዋዓኒ ዘማየ ሕይወት፤
ጠዓሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ፡፡
++# ዕጣነ ሞገር ++
ሃሌ ሉያ (2) ወደሞ ክቡረ መንፈሰ ሕይወት ወቅድሳተ መንፈስ ወሀበነ
ወማየ መንጽሔ ዚአነ፡፡
++ #ሰላም ++
ወረደ ወልድ እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት፤
በፍሥሐ ወበሰላም፡፡
#ምልጣን
በፍሥሐ ወበሰላም፤
ወረደ ወልድ እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት፡፡
++++
+++ #ማኅሌት +++
ሰላም ለአእዛኒክሙ አናቅጸ ጸሎት ሠናይ፤
ምሥጢራተ ሰሚዕ ሥላሴ ዘኢተልዎ ርእይ
. . . . .
ዚቅ
መኑ ይወርድ ውስተ ቀላይ ክርስቶስ ውእቱ ዘወጽአ እማይ፤
እመንፈስ ቅዱስ ሠለስቲሆሙ እለ አሐዱ እሙንቱ ሠለስቲሆሙ፤
እለ ይከውኑ ሰማዕት ሠለስቲሆሙ፤
ለሊሁ ወረደ መንፈስ ቅዱስ ከመ ይቀድስ ማያተ፤
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም፤
ጸጋ ወጽድቅሰ በኢየሱስ ክርስቶስ ኮነ፡፡
++ #ነግሥ ++
ሰላም ለማየ ዮርዳኖስ ዮሐንስ ዘአተቦ፤
መንፈስ ቅዱስ ከመ አጥበቦ፤
ሶበ መጽአ ቃል እምሰማይ ለተናብቦ፤
ነድ ለማየ ባሕር ከበቦ፤
ማይ ኀበ የሐውር ጸበቦ፡፡
ዚቅ
ርእዩከ ማያት እግዚኦ
ርእዩከ ማያት ወፈርሁ፤
ደንገፁ ቀላያተ ማያት ወደምፀ ማያቲሆሙ፡፡
+++ #ትምህርተ ኅቡዓት +++
እምሰማያት እም ኀበ አብ አይኅዓ፤
በሕማማተ ሥጋሁ ቤዘወነ ፤
ወደሞ ክቡረ መንፈሰ ሕይወት፤
ወቅድሳተ መንፈስ ወሀበነ፤
ወማየ መንጽሔ ዚአነ፡፡
አልቦ ዚቅ ፡- (እንደ ሚታወቀው ይህ ትምህርተ ኅቡዓት ጌታ ከትንሣኤው በኋላ ከዕርገቱ በፊት በነበሩት ፵ ቀናት ውስጥ ለሐዋርያት ያስተማረው ትምህርት ነው፡፡ ጌታ ባስተማረው ትምህርት ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ መስጠት አይገባም በሚል ዕሳቤ ትምህርተ ኅቡዓት በሚቆምበት ወቅት ዚቅ እንዳይኖረው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ደንግገዋል። )
++ #ምልጣን ++
ክርስቶስ ተወልደ ክርስቶስ ተጠምቀ፤
ወለደነ ዳግመ እማይ ወእመንፈስ ቅዱስ፤
እሙነ ኮነ ለፀሐየ ጽድቅ አስተርእዮቱ፤
አማን መንክር ስብሐተ ጥምቀቱ፡፡
++ እስመ ለዓለም ++
ሖረ ኢየሱስ እምገሊላ ኀበ ዮሐንስ ፤
ከመ ያጥምቆ በፈለገ ዮርዳኖስ፤
ወወጺኦ እማይ ተርኅወ ሰማይ፤
መጽአ ቃል እምደመና ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ሎቱ ስምዕዎ፡፡
++ #ዕዝል ++
ቀዳሚሁ ቃል ውእቱ ቃል ቃለ እግዚአብሔር፤
ውእቱ ቃል ሥጋ ኮነ ወተገሠ በሥጋ መንፈስ ዘኢይትገሠሥ፤
ወዘኢይትለከፍ ዘመልዕልተ ሰማያት ዘመልዕልተ ሥልጣናት
ወገብረ መንጦላዕተ ፡ ሥጋ ሰብእ መዋቲ
ወረደ ዲበ ምድር ወአንሶሰወ ውተ ዓለም
በበሕቅ ልሕቀ በሠላሳ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ፡፡
++ #ምልጣን ዘዕዝል ++
ዘመልዕልተ ሰማያት ዘመልዕልተ ሥልጣናት
ወገብረ መንጦላዕተ ፡ ሥጋ ሰብእ መዋቲ ፡፡
++ #አቡን ++
ሃሌ ሉያ (5) እስመ ስምዓ ይቀውም ሎቱ አብ ናዛዜ፤
በርእየተ ርግብ ውስተ ምጥማቃት እንዘ ይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር
ዘኪያሁ ሠመርኩ ይቤ፤ ወለይእቲ ሥጋ እንተ ነሥአ መድኅን እምቅድስት ድንግል
ኪያሃ ሠምረ አብ በሥጋ ምጽአቶ፡፡
++ #ሰላም ++
ዮም ፍስሐ ኮነ በእንተ ልደቱ ለክርስቶስ ወበእንተ ጥምቀቱ፤
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ኃዲጎ ተስዓ ወተስዓተ ነገደ፤
ቆመ ማእከለ ባሕር ገብአ ወወጽአ በሰላም፡፡
+++++++++++++++++++++++++++++++
#ዘቃና ጥር 12
ሥላሴክሙ ሥላሴ ይረስየኒ መካነ፤
ድኅረ ተዋሐድኩሰ ዘሥላሴሁ ብርሃነ፤
ዮርዳኖሰክሙ ዝየ እስመ ኵለንታየ ኮነ፤
ኢየኃሥሥ እምዮርዳኖስ ሰማዕተክሙ ምእመነ ፤
ወኢይትሜነዮ ለታቦር እስመ ታቦር አነ፡፡
ዚቅ
ነአምን በአብ ወነአምን በወልድ ወነአምን በመንፈስ ቅዱስ ፤
እማርያም ዘተወልደ አፍቂሮ ኪያነ መጽ ኀቤነ ዘነቢያት ሰበኩ ለነ፤
በዮርዳኖስ ተጠምቀ ከመ ይፈጽም ኵሎ ሕገ ወአስተርአየ ገሃደ፡፡
++ #መልክዐ ሚካኤል ++
ሰላም ለአጽፋረ እግርከ ፍናዋተ ረድኤት በተኃልፎ፤
ዘኢተዳደቆን እብነ አዕቅፎ፤
ሚካኤል ቀዳሲ ትሥልስተ አካላት በኢያዕርፎ፤
ኢትኅድገኒ በዓለም እስመ ኪያከ እሴፎ፤
አልቦ እምሰብእ ዘየኀድግ ሱታፎ፡፡
ዚቅ
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ዘበተዋህዶ ይሴለስ
እምኀበ አብ ትጉሃን ይትቄደስ
እሳተ ሕይወት ዘኢይተገሠሥ ወኢይጤየቅ ለዓይን ረቂቅ መንፈስ
ንሰግድ ለትሥልስቱ አሐተ ስግደተ ወሎቱ ናቄርብ ስብሐታተ፡፡
©Aleph ቴሌግራም ቻናል ላይ የተወሰደ።
እንቋዕ አብጽሐክሙ/ን ውሉደ ኢትዮጵያ።
📖 ከአባቶቻችን ጋር የምስጋና ቃል ጋር አንድ ሆነን ለምስጋና እንተጋ ዘንድ፤ ለማኅሌቱም እንግዳ እንዳንሆን እነኋት እንደ ረዳት ትሆነን ዘንድ ከመጽሐፈ ዚቅ የተቀዳውን በሚከተለው ቀርቧል፡፡ መድረኩን ከማኅሌቱ ጋር ለማዋሐድም መድረክ አካባቢ ለሚያገለግሉ ነገር ግን መጽፉን ለመመልከት ላላደረሳቸውም ለማስታወስ ያህል . . .
#ዋዜማ
ሃሌ ሉያ ኃዳፌ ነፍስ ለጻድቃን ወተስፋ ቅቡጻን፤
ክርስቶስ አስተርአየ ውስተ ዓለም፤
እምድንግል ተወልደ ክሡተ ኮነ፤
እንዘ ይትዔዘዝ ለአዝማዲሁ፤
ከዊኖ ሰብአ በዮርዳኖስ ተጠምቀ ፡፡
+++
++ #በሐምስተ ++
በዮርዳኖስ ተጠምቀ ፈጺሞ ሕገ፤
ወአስተርአየ ገሃደ በዮርዳኖስ ተጠምቀ፡፡
++ እግዚአብሔር ነግሠ ++
አስተርእዮ ኮነ ዘክርስቶስ ስነ መለኮት፤
ከመ ርግብ ውስተ ምጥማቃት እንዘ ይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ፡፡
+++ #ይትባረክ +++
ርእዩከ ማያት እግዚኦ
ርእዩከ ማያት ወፈርሁ፤
ደንገፁ ቀላያተ ማያት ወደምፀ ማያቲሆሙ፡፡
++ #ሠለስት++
አርአየነ ፈቃዶ በከመ ሥምረቱ ለአምላክነ፤
ወረደ ወተወልደ እምብእሲት፤
ወአንሶሰወ ዲበ ምድር ወአስተርአየ ከመ ሰብእ በበህቅ ልህቀ፤
በሠላሳ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ፡፡
++ #ሰላም ++
ሃሌ ሉያ (4) በሰላም አስተርአየ ወልደ አምላክ ፍጹም፤
ወተወልደ በሀገረ ዳዊት በዮርዳኖስ ተጠምቀ ከመ ይቤዝወነ ፤
ወልደ አምላክ ፍጹም አስተርአየ፡፡
++ #ክብር ይእቲ ++
ኵሎሙ ማኅበረ መላእክቲሁ ይሴብሑ ወይዜምሩ፤
ለዘበሥጋ ሰብእ አስተርአየ ፤
ንዑ ንስግድ ሎቱ ሃሌ ሉያ፡፡
++ #ዝማሬ ++
ኅብስተ ሰማያዌ ወጽዋዓኒ ዘማየ ሕይወት፤
ጠዓሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ፡፡
++# ዕጣነ ሞገር ++
ሃሌ ሉያ (2) ወደሞ ክቡረ መንፈሰ ሕይወት ወቅድሳተ መንፈስ ወሀበነ
ወማየ መንጽሔ ዚአነ፡፡
++ #ሰላም ++
ወረደ ወልድ እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት፤
በፍሥሐ ወበሰላም፡፡
#ምልጣን
በፍሥሐ ወበሰላም፤
ወረደ ወልድ እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት፡፡
++++
+++ #ማኅሌት +++
ሰላም ለአእዛኒክሙ አናቅጸ ጸሎት ሠናይ፤
ምሥጢራተ ሰሚዕ ሥላሴ ዘኢተልዎ ርእይ
. . . . .
ዚቅ
መኑ ይወርድ ውስተ ቀላይ ክርስቶስ ውእቱ ዘወጽአ እማይ፤
እመንፈስ ቅዱስ ሠለስቲሆሙ እለ አሐዱ እሙንቱ ሠለስቲሆሙ፤
እለ ይከውኑ ሰማዕት ሠለስቲሆሙ፤
ለሊሁ ወረደ መንፈስ ቅዱስ ከመ ይቀድስ ማያተ፤
ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም፤
ጸጋ ወጽድቅሰ በኢየሱስ ክርስቶስ ኮነ፡፡
++ #ነግሥ ++
ሰላም ለማየ ዮርዳኖስ ዮሐንስ ዘአተቦ፤
መንፈስ ቅዱስ ከመ አጥበቦ፤
ሶበ መጽአ ቃል እምሰማይ ለተናብቦ፤
ነድ ለማየ ባሕር ከበቦ፤
ማይ ኀበ የሐውር ጸበቦ፡፡
ዚቅ
ርእዩከ ማያት እግዚኦ
ርእዩከ ማያት ወፈርሁ፤
ደንገፁ ቀላያተ ማያት ወደምፀ ማያቲሆሙ፡፡
+++ #ትምህርተ ኅቡዓት +++
እምሰማያት እም ኀበ አብ አይኅዓ፤
በሕማማተ ሥጋሁ ቤዘወነ ፤
ወደሞ ክቡረ መንፈሰ ሕይወት፤
ወቅድሳተ መንፈስ ወሀበነ፤
ወማየ መንጽሔ ዚአነ፡፡
አልቦ ዚቅ ፡- (እንደ ሚታወቀው ይህ ትምህርተ ኅቡዓት ጌታ ከትንሣኤው በኋላ ከዕርገቱ በፊት በነበሩት ፵ ቀናት ውስጥ ለሐዋርያት ያስተማረው ትምህርት ነው፡፡ ጌታ ባስተማረው ትምህርት ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ መስጠት አይገባም በሚል ዕሳቤ ትምህርተ ኅቡዓት በሚቆምበት ወቅት ዚቅ እንዳይኖረው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ደንግገዋል። )
++ #ምልጣን ++
ክርስቶስ ተወልደ ክርስቶስ ተጠምቀ፤
ወለደነ ዳግመ እማይ ወእመንፈስ ቅዱስ፤
እሙነ ኮነ ለፀሐየ ጽድቅ አስተርእዮቱ፤
አማን መንክር ስብሐተ ጥምቀቱ፡፡
++ እስመ ለዓለም ++
ሖረ ኢየሱስ እምገሊላ ኀበ ዮሐንስ ፤
ከመ ያጥምቆ በፈለገ ዮርዳኖስ፤
ወወጺኦ እማይ ተርኅወ ሰማይ፤
መጽአ ቃል እምደመና ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ሎቱ ስምዕዎ፡፡
++ #ዕዝል ++
ቀዳሚሁ ቃል ውእቱ ቃል ቃለ እግዚአብሔር፤
ውእቱ ቃል ሥጋ ኮነ ወተገሠ በሥጋ መንፈስ ዘኢይትገሠሥ፤
ወዘኢይትለከፍ ዘመልዕልተ ሰማያት ዘመልዕልተ ሥልጣናት
ወገብረ መንጦላዕተ ፡ ሥጋ ሰብእ መዋቲ
ወረደ ዲበ ምድር ወአንሶሰወ ውተ ዓለም
በበሕቅ ልሕቀ በሠላሳ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ፡፡
++ #ምልጣን ዘዕዝል ++
ዘመልዕልተ ሰማያት ዘመልዕልተ ሥልጣናት
ወገብረ መንጦላዕተ ፡ ሥጋ ሰብእ መዋቲ ፡፡
++ #አቡን ++
ሃሌ ሉያ (5) እስመ ስምዓ ይቀውም ሎቱ አብ ናዛዜ፤
በርእየተ ርግብ ውስተ ምጥማቃት እንዘ ይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር
ዘኪያሁ ሠመርኩ ይቤ፤ ወለይእቲ ሥጋ እንተ ነሥአ መድኅን እምቅድስት ድንግል
ኪያሃ ሠምረ አብ በሥጋ ምጽአቶ፡፡
++ #ሰላም ++
ዮም ፍስሐ ኮነ በእንተ ልደቱ ለክርስቶስ ወበእንተ ጥምቀቱ፤
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ኃዲጎ ተስዓ ወተስዓተ ነገደ፤
ቆመ ማእከለ ባሕር ገብአ ወወጽአ በሰላም፡፡
+++++++++++++++++++++++++++++++
#ዘቃና ጥር 12
ሥላሴክሙ ሥላሴ ይረስየኒ መካነ፤
ድኅረ ተዋሐድኩሰ ዘሥላሴሁ ብርሃነ፤
ዮርዳኖሰክሙ ዝየ እስመ ኵለንታየ ኮነ፤
ኢየኃሥሥ እምዮርዳኖስ ሰማዕተክሙ ምእመነ ፤
ወኢይትሜነዮ ለታቦር እስመ ታቦር አነ፡፡
ዚቅ
ነአምን በአብ ወነአምን በወልድ ወነአምን በመንፈስ ቅዱስ ፤
እማርያም ዘተወልደ አፍቂሮ ኪያነ መጽ ኀቤነ ዘነቢያት ሰበኩ ለነ፤
በዮርዳኖስ ተጠምቀ ከመ ይፈጽም ኵሎ ሕገ ወአስተርአየ ገሃደ፡፡
++ #መልክዐ ሚካኤል ++
ሰላም ለአጽፋረ እግርከ ፍናዋተ ረድኤት በተኃልፎ፤
ዘኢተዳደቆን እብነ አዕቅፎ፤
ሚካኤል ቀዳሲ ትሥልስተ አካላት በኢያዕርፎ፤
ኢትኅድገኒ በዓለም እስመ ኪያከ እሴፎ፤
አልቦ እምሰብእ ዘየኀድግ ሱታፎ፡፡
ዚቅ
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ዘበተዋህዶ ይሴለስ
እምኀበ አብ ትጉሃን ይትቄደስ
እሳተ ሕይወት ዘኢይተገሠሥ ወኢይጤየቅ ለዓይን ረቂቅ መንፈስ
ንሰግድ ለትሥልስቱ አሐተ ስግደተ ወሎቱ ናቄርብ ስብሐታተ፡፡
©Aleph ቴሌግራም ቻናል ላይ የተወሰደ።
እንቋዕ አብጽሐክሙ/ን ውሉደ ኢትዮጵያ።