ጠብቆ አሳድጎ ከልጅነቴ
አባት እየሆነኝ ሚካኤል አባቴ
ይለይብኛል ሚካኤል ይለይብኛል(2)
በክንፉ ሸፍኖ በቤቱ አሳድጎኛል (2)
አያምርብኝ ብዘነጋው ታሪኬን
ሚካኤል ነው ያስጌጠልኝ ህይወቴን
አረሳብኝ እርሱ አትርሳብኝ ያልኩትን
ለካስ ሰምቶኝ ኖሯል የልጅነት ጸሎቴን
ሚካኤል ያን ሁሉ ዘመን የታገሰኝ
" " " ፍሬ ጠብቆ ያልቆረጠኝ
" " " የከፍታዬ መሰላል
" " " መነሻዬ ሆነሀል
አዝ====
እንዳይከፋኝ እንዳልደፋ አንገቴን
እንዳላለቅስ እንዳለፈስ እንባዬን
እንዳይርቀኝ ደስታ በመንፈሴ እንዳልዝል
ካጠገቤ አይርቅም ያሳደገኝ ሚካኤል
ሚካኤል ቀኔም ቀን አይሆን ሳልጠራህ
" " " ና ድረስልኝ ሳልልህ
" " " እንዳስጀመርከኝ ጅማሬዬን
" " " አሳምረው ፍፃሜዬን
አዝ====
ውድቅ አረገው የጠላቴ ክፉ እቅድ
አራመደኝ በከፍታዬ መንገድ
ሊያስቀረኝ አልቻለም ሊጎትተኝ ባላጋራ
ተጥሎ ስላለ በእግዚአብሔር ድንቅ ስራ
ሚካኤል እሳታዊ ነው ነበልባል
" " " ጠላቴ ፊትህ ይቀልጣል
" " " ለኔ አይኔ ነው መከታዬ
" " " የዘለዓለም ጠባቂዬ
አዝ====
እንዳይከፋኝ እንዳልደፋ አንገቴን
እንዳላለቅስ እንዳለፈስ እንባዬን
እንዳይርቀኝ ደስታ በመንፈሴ እንዳልዝል
ካጠገቤ አይርቅም ያሳደገኝ ሚካኤል
ሚካኤል ቀኔም ቀን አይሆን ሳልጠራህ
" " " ና ድረስልኝ ሳልልህ
" " " እንዳስጀመርከኝ ጅማሬዬን
" " " አሳምረው ፍፃሜዬን
•➢ ሼር // SHARE
✧┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✧
•✥•🍁 @Z_AbelMakbeb 🍁•✥•
@Z_AbelMakbeb
•✥•🍁 @Z_AbelMakbeb 🍁•✥• ✧━━━━━━━
አባት እየሆነኝ ሚካኤል አባቴ
ይለይብኛል ሚካኤል ይለይብኛል(2)
በክንፉ ሸፍኖ በቤቱ አሳድጎኛል (2)
አያምርብኝ ብዘነጋው ታሪኬን
ሚካኤል ነው ያስጌጠልኝ ህይወቴን
አረሳብኝ እርሱ አትርሳብኝ ያልኩትን
ለካስ ሰምቶኝ ኖሯል የልጅነት ጸሎቴን
ሚካኤል ያን ሁሉ ዘመን የታገሰኝ
" " " ፍሬ ጠብቆ ያልቆረጠኝ
" " " የከፍታዬ መሰላል
" " " መነሻዬ ሆነሀል
አዝ====
እንዳይከፋኝ እንዳልደፋ አንገቴን
እንዳላለቅስ እንዳለፈስ እንባዬን
እንዳይርቀኝ ደስታ በመንፈሴ እንዳልዝል
ካጠገቤ አይርቅም ያሳደገኝ ሚካኤል
ሚካኤል ቀኔም ቀን አይሆን ሳልጠራህ
" " " ና ድረስልኝ ሳልልህ
" " " እንዳስጀመርከኝ ጅማሬዬን
" " " አሳምረው ፍፃሜዬን
አዝ====
ውድቅ አረገው የጠላቴ ክፉ እቅድ
አራመደኝ በከፍታዬ መንገድ
ሊያስቀረኝ አልቻለም ሊጎትተኝ ባላጋራ
ተጥሎ ስላለ በእግዚአብሔር ድንቅ ስራ
ሚካኤል እሳታዊ ነው ነበልባል
" " " ጠላቴ ፊትህ ይቀልጣል
" " " ለኔ አይኔ ነው መከታዬ
" " " የዘለዓለም ጠባቂዬ
አዝ====
እንዳይከፋኝ እንዳልደፋ አንገቴን
እንዳላለቅስ እንዳለፈስ እንባዬን
እንዳይርቀኝ ደስታ በመንፈሴ እንዳልዝል
ካጠገቤ አይርቅም ያሳደገኝ ሚካኤል
ሚካኤል ቀኔም ቀን አይሆን ሳልጠራህ
" " " ና ድረስልኝ ሳልልህ
" " " እንዳስጀመርከኝ ጅማሬዬን
" " " አሳምረው ፍፃሜዬን
•➢ ሼር // SHARE
✧┈┈•◦●◈◎❖◎◈●◦•┈┈✧
•✥•🍁 @Z_AbelMakbeb 🍁•✥•
@Z_AbelMakbeb
•✥•🍁 @Z_AbelMakbeb 🍁•✥• ✧━━━━━━━