ኪዳነ ምሕረት ኩኒ ለሕይወትየ ጸወኖ ✞
ኪዳነ ምሕረት ኩኒ ለሕይወትየ ጸወኖ/፪/
እስመ ተማሕጸንኩ አንሰ ተማሕጸኖ
ኧኸ እስመ ተማሕጸንኩ አንሰ ተማሕጸኖ
እስመ ተማሕጸንኩ አንሰ ተማሕጸኖ/፪/
የነፍሴ ትምክሕት ሁኚኝ ጥላዬ
እያማለድሽኝ ከቸር ጌታዬ
ማዕረጌ ጌጤ የልቤ ቅኔ
ሳመሰግንሽ ይለፍ ዘመኔ
ኪዳነ ምሕረት እናቴ የነፍሤ መጽደቂያ ሁኚኝ/፪/
እንደ ለመንኩሽ አንቺም ተለመኚኝኝ/፪/
አለሽ ቃል ኪዳን የማይታጠፍ
ትውልድ የሚያስምር ለዓለም የሚተርፍ
በክብር ያለሽ በእግዚአብሔር ቀኝ
ለጻድቅ አይደል ለሐጥዕ ለምኝ
ኪዳነ ምሕረት ኩኒ ለሕይወትየ ጸወኖ/፪/
እስመ ተማሕጸንኩ አንሰ ተማሕጸኖ/፪/
ነፍሴ ከቅጽርሽ ተጠግታለች
በፍቅር ሥምሽ ትማልላለች
ልቤን አኑሬ በብርታትሽ ላይ
ከአንቺ ጋር ልኑር ሞትን እንዳላይ
ኪዳነ ምሕረት እናቴ የነፍሴ መጽደቂያ ሁኚኝ /፪/
እንደ ለመንኩሽ አንቺም ተለመኝኝ/፪/
በርሕራሔው በቸርነቱ
በፍቅር እንዲያየኝ በምሕረቱ
ብለሽ ንገሪው መሐር ወልድየ
የኃጢአቴ ቀንበር ይውረድ ከላየ
ኪዳነ ምሕረት ኩኒ ለሕይወትየ ጸወኖ/፪/
እስመ ተማሕጸንኩ አንሰ ተማሕጸኖ /፪/
ኪዳነ ምሕረት ኩኒ ለሕይወትየ ጸወኖ/፪/
እስመ ተማሕጸንኩ አንሰ ተማሕጸኖ
ኧኸ እስመ ተማሕጸንኩ አንሰ ተማሕጸኖ
እስመ ተማሕጸንኩ አንሰ ተማሕጸኖ/፪/
የነፍሴ ትምክሕት ሁኚኝ ጥላዬ
እያማለድሽኝ ከቸር ጌታዬ
ማዕረጌ ጌጤ የልቤ ቅኔ
ሳመሰግንሽ ይለፍ ዘመኔ
ኪዳነ ምሕረት እናቴ የነፍሤ መጽደቂያ ሁኚኝ/፪/
እንደ ለመንኩሽ አንቺም ተለመኚኝኝ/፪/
አለሽ ቃል ኪዳን የማይታጠፍ
ትውልድ የሚያስምር ለዓለም የሚተርፍ
በክብር ያለሽ በእግዚአብሔር ቀኝ
ለጻድቅ አይደል ለሐጥዕ ለምኝ
ኪዳነ ምሕረት ኩኒ ለሕይወትየ ጸወኖ/፪/
እስመ ተማሕጸንኩ አንሰ ተማሕጸኖ/፪/
ነፍሴ ከቅጽርሽ ተጠግታለች
በፍቅር ሥምሽ ትማልላለች
ልቤን አኑሬ በብርታትሽ ላይ
ከአንቺ ጋር ልኑር ሞትን እንዳላይ
ኪዳነ ምሕረት እናቴ የነፍሴ መጽደቂያ ሁኚኝ /፪/
እንደ ለመንኩሽ አንቺም ተለመኝኝ/፪/
በርሕራሔው በቸርነቱ
በፍቅር እንዲያየኝ በምሕረቱ
ብለሽ ንገሪው መሐር ወልድየ
የኃጢአቴ ቀንበር ይውረድ ከላየ
ኪዳነ ምሕረት ኩኒ ለሕይወትየ ጸወኖ/፪/
እስመ ተማሕጸንኩ አንሰ ተማሕጸኖ /፪/