🛑ማንቺስተር ዪናይትድ ET ™🇪🇹🛑


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic


#🔴ማንቸስተር ዬናይትድ ET🇪🇹በየደቂቃው ትኩስ ትኩስ መረጃዎች የሚያገኙበት !
------------------------
➠| ስለ ማንቸስተር ዩናይትድ ትኩስ መረጃዎች
➠| ቀጥታ ስርጭቶች ከየስታድየሞቹ
➠| የዝውውር ዜናዎች
➠|የጎል ቻናላች = https://t.me/GOAL_CHANNEL1
➠|የመወያያ ግሩፓችን = https://t.me/man_united33

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


ከዛሬው ጨዋታ ይልቅ ይበልጥ መመልከት ያለብን ጉዳይ ይሄ ይመስለኛል!!

More interesting

@man_united332 @man_united332


ለዛሬዉ ጨዋታ የክለባችን ግምታዊ አሰላለፍ !

እንዴት አያችሁት?

@man_united332 @man_united332


ቺዶ ኦቢ ዛሬ በቀድሞ ክለቡ ላይ የመጀመሪያ የሊግ ጎሉን ያስቆጥር ይሆን? 🤔🔥

@man_united332 @man_united332


ዋይን ሩኒ Vs ሩበን አሞሪም

ሩበን አሞሪም:- "አላማችን እንደ ክለብ ፕሪሚየር ሊጉን ማሸነፍ ነው።"

ዋይን ሩኒ:- "እኔ እንደማስበው ይሄ የምስኪኖች (የየዋሆች) ንግግር ነው።"

ሩበን አሞሪም:- "በ40 አመቴ ማንችስተር ዩናይትድን የማሰለጥነው የዋህ ስላልሆንኩ ነው።"

@man_united332 @man_united333


በቼልሲ ቤት በዉሰት የሚገኘዉ የማንቸስተር ዩናይትድ ንብረት ጀደን ሳንቾ ጎልም ሆነ አሲስት ካስመዘገበ 10 ጨዋታዎች አልፈዉታል።

ቼልሲ በሊጉ 14ኛ እና ከዛ በላይ ሆኖ ካጠናቀቅ የጀደን ሳንቾን የዉሰት ዉል ቋሚ የማድረግ ግዴታ እንዳለበት ይታወቃል።

በዚህም አሁን ቼልሲ ካለበት ደረጃ አንፃር ቼልሲ ከ14ኛ በታች ይጨረሳል ማለት ዘበት ነዉ ስለዚህ የሳንቾ እና የዩናይትድ እህል ዉሃ ሙሉ በሙሉ የመቋረጫ ጊዜዉ ተቃርቧል ማለት እንችላለን።

@man_united332 @man_united332


ሩበን አሞሪም ዩናይትድን እየመራ ባደረጋቸው ያለፉት 5 ጨዋታዎች 1 ድል ብቻ ነው ያስመዘገበው (VS ኢፕስዊች ታውን) ።

@man_united332 @man_united332


ንግግር ተጀምሯል !

በአሁኑ ሰአት እየወጡ ባሉ መረጃዎች መሰረት ክለባችን የክሪስታል ፓላሱን የፊት መስመር ተጨዋች የሆነውን ዣን ፊሊፕ ማቴታ'ን ለማስፈረም ንግግር ጀምረዋል።

እንዲሁም የተጨዋቹ ዋጋ 40 ሚልየን ፓውንድ አከባቢ ይገመታል ።

ዘገባው የሌኪፕ ነው !

@man_united332 @man_united332


March 8 👧

በቻናላችን ለምትገኙ ሴት ተከታዮቻችን መልካም የሴቶች ቀን ።

@man_united332 @man_united332


ማን ዩናይትድ መልማዮችን ሊቨርፑል ከ ፒኤስጂ በተገናኙበት የ ቻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታ ላይ ፓርክ ደ ፕሪንስ ተገኝተዉ የነበር ሲሆን የ ዲዝሪ ዱዌን እና ኑኔ ሜንዴዝን አንቅስቃሴን ሲከታተሉ ነበር !

[Ekrem konur]

@man_united332 @man_united332


ዛሬም ክርስቲያኖ ሮናልዶየጨዋታው ኮከብ ተጫዋች በመባል ተመርጧል!🔥🐐

@man_united332
@man_united332


ሁለቱ አምበሎች ብሩኖ ፈርናንዴስ እና ማርቲን ኦዲጋርድ በሊጉ ዘንድሮ በአማካይ በ90 ደቂቃው ያላቸው ቁጥራዊ መረጃ ...

Bruno 🎩

@man_united332
@man_united332


በአማድ ዲያሎ ጉዳት ዙርያ ጥሩ ዜና ተሰምቷል !

ሩበን አሞሪም በዛሬው መግለጫው ላይ እንዳለው ከሆነ አማድ ዲያሎ የውድድር አመቱ ከመጠናቀቁ በፊት ወደ ሜዳ የመመለስ እድል አለው ሲል ተናግሯል።

@man_united332
@man_united332


ኢኒዮስ(INEOS) ክለባችንን ማስተዳደር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ክለባችን ያስፈረማቸው እና የሸጣቸው ተጫዋቾች ዝርዝር ከላይ የምትመለከቱትን ይመስላል።

@man_united332 @man_united332


ምርጥ 6 ቡድኖችን ብቻ መቀላቀል ይፈልጋል!

በክረምቱ የዝውውር መስኮት ከኮንትራት ነፃ ለሚሆነው የፊት መስመር ተጫዋች ጆናታን ዴቪድ ከአሁኑ በርከት ያሉ የዝውውር ጥያቄዎች እየጎረፉለት ይገኛሉ።

ሆኖም የእንግሊዝ ምርጥ ስድስት ቡድኖችን ብቻ መቀላቀል የሚፈልገው ተጫዋቹ የዌስትሀምንና የብራይተንን የዝውውር ጥያቄ ውድቅ ያደረገ ሲሆን

በአሁኑ ሰዓትም ማንችስተር ዩናይትድና ቼልሲ በተጫዋቹ ላይ ፍላጎት ካላቸው ክለቦች መካከል ናቸው።

በተጨማሪም ተጫዋቹ በወደፊት ክለቡ ላይ በችኮላ ውሳኔ መስጠት አይፈልግም፤ ተረጋግቶና ጊዜ ወስዶ ምርጫውን የሚያሳውቅ ይሆናል።

ዘገባው የCaught offside ነው።

@man_united332 @man_united332


ከሶስት አመት በፊት በዛሬዋ እለት በተከታታይ 21 ጨዋታዎችን አሸንፎ የድል ባህር ላይ እየተንሳፈፈ የነበረውን የከተማ ተቃናቃኛችንን ማንችስተር ሲቲን ሜዳው ኢትሀድ ድረስ ተጉዘን 2-0 በማሸነፍ የድል ጉዞውን ገታነው። 🔴

@man_united332
@man_united332


" ዩናይትድ ጥሩ ቡድን ነው !! "

የእሁዱ ተጋጣሚያችን የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ማንችስተር ዩናይትድ ጥሩ ቡድን መሆኑን ገልፀዋል።

" ዩናይትድ ጥሩ ቡድን ነው ይሄ ቡድን ካሉት ተጨዋቾች እና  አሰልጣኝ አንፃር እንዲሁም በሪያል ሶሴዳዱ ጨዋታ ካሳዩት ብቃት አንፃር ... "

"በእሁዱ ጨዋታ የሆነ ነገር ማድረግ እንደሚችሉ አስባለሁ ... ጨዋታው ፈታኝ እንደሚሆን እንጠብቃለን ለዚህም ተዘጋጅተናል !!"

@man_united332
@man_united332


የኮቢ ማይኖ ወኪሎች ተጫዋቹ ለቡድኑ ከሚሰጠው ግልጋሎት አንፃር ተመጣጣኝ የሆነ ክፍያ እንዲከፈለው ይፈልጋሉ።

ክለባችን ለተጫዋቹ 70 ሚልየን ፓውንድ የሚያቀርብ ክለብ ካለ ለድርድር ክፍት ሲሆን

ምንም እንኳን ረዘም ያሉ ውይይቶች ተደርገው ከስምምነት ለመድረስ ባይቻልም ተጫዋቹ ግን በክለባችን ቤት ውሉን እንደሚያራዝም አሁንም ድረስ በራስ መተማመን አለ።

ዘገባው የጋርዲያን ስፖርት ነው።

@man_united332
@man_united332


#Breaking

የኮቢ ማይኖ እቅድ የማንችስተር ዩናይትድን የኮንትራት እድሳት ገሸሽ በማድረግ ሌሎች አማራጮችን መመልከት ነው።

(Guardian Sport)

@man_united332
@man_united332


አጥቂውን ለመመልከት ወደ ፓርክ ዴ ፕሪንስ አቅንተው ነበር!

ክለባችን ለሚያስፈርመው የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ትክክለኛውን አማራጭ ያገኝ ዘንድ ታትሮ እየሰራ ይገኛል።

በዚህም የክለባችን መልማዮች ፔዤዎች በነበራቸው ጨዋታ የፊት መስመር ተጫዋቹን ዲዛየር ዶዌን ለመመልከት ወደ ፓሪስ አቅንተው የነበረ ሲሆን

ይህን የ19 አመት የፊት መስመር ተጫዋችም ክለባችን በቅርበት እየተከታተለው ይገኛል።

ዘገባው የStreety News ነው።

@man_united332
@man_united332


"በውሳኔው ላይ ተሳትፎ አልነበረኝም !!"

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ታዳጊው አጥቂ ቺዶ ኦቢ ከክለባቸው ጋር እንዲለያይ በተላለፈው ውሳኔ ላይ ተሳትፎ እንዳልነበራቸው ገልፀዋል።

"በውሳኔው ላይ አልተሳተፍኩም አንድ ተጨዋች መልቀቅ ትክክለኛ ውሳኔ እንደሆነ ካሰበ አንተ እንደ አሰልጣኝ ማድረግ የምትችለው ነገር አይኖርም።"

"እኛ እድለኞች አልነበርንም ምክንያቱም የአካዳሚ ቡድን ተጨዋቾቻችንን ማቆየት እንፈልጋለን ... ሆኖም ይህ እሳቤያችን በአይደን ሄቨን እና ቺዶ ላይ ሊሰራ አልቻለም።"

@man_united332
@man_united332

20 last posts shown.