ምርጥ 6 ቡድኖችን ብቻ መቀላቀል ይፈልጋል!
በክረምቱ የዝውውር መስኮት ከኮንትራት ነፃ ለሚሆነው የፊት መስመር ተጫዋች ጆናታን ዴቪድ ከአሁኑ በርከት ያሉ የዝውውር ጥያቄዎች እየጎረፉለት ይገኛሉ።
ሆኖም የእንግሊዝ ምርጥ ስድስት ቡድኖችን ብቻ መቀላቀል የሚፈልገው ተጫዋቹ የዌስትሀምንና የብራይተንን የዝውውር ጥያቄ ውድቅ ያደረገ ሲሆን
በአሁኑ ሰዓትም ማንችስተር ዩናይትድና ቼልሲ በተጫዋቹ ላይ ፍላጎት ካላቸው ክለቦች መካከል ናቸው።
በተጨማሪም ተጫዋቹ በወደፊት ክለቡ ላይ በችኮላ ውሳኔ መስጠት አይፈልግም፤ ተረጋግቶና ጊዜ ወስዶ ምርጫውን የሚያሳውቅ ይሆናል።
ዘገባው የCaught offside ነው።
@man_united332 @man_united332