በትናንትናው ዕለት በመርካቶ ልዩ ስሙ "ሸማ ተራ" በሚባለው አካባቢ በደረሰው ከባድ የእሳት አደጋ ግምቱ ከፍተኛ የሆነ ንብረት ወድሟል። ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን!
በአደጋው በንብረታቸው ላይ ጉዳት ላደረሰባቸው ሁሉ መፅናናት፣ ትዕግስትና ብርታትን እንመኛለን።
ፈተናዎችን በፅናት ማለፍ የ ቅን የአላህ ባሮች መገለጫ ነው!
አላህ እንዲህ ብሏል፤
﴿ وَلَنَبْلُوَنَّكُمْ بِشَيْءٍ مِنَ الْخَوْفِ وَالْجُوعِ وَنَقْصٍ مِنَ الْأَمْوَالِ وَالْأَنْفُسِ وَالثَّمَرَاتِ وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ * الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُمْ مُصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ * أُولَئِكَ عَلَيْهِمْ صَلَوَاتٌ مِنْ رَبِّهِمْ وَرَحْمَةٌ وَأُولَئِكَ هُمُ الْمُهْتَدُونَ ﴾
[ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም አብስር፡፡ እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን የሚሉትን (አብስር)፡፡
እነዚያ በእነርሱ ላይ ከጌታቸው የኾኑ ምሕረቶች ችሮታም አልሉ፡፡ እነርሱም ተመሪዎቹ እነርሱ ናቸው!
[البقرة:155- 157]
ከአላህ የሚሰጠን ፀጋና ሲሳይ ብዙ ነውና
የጠፋ ንብረታችሁን በተሻለ እንዲተካ፣ ከተለያዩ ፀጋዎቹም በብዙ እንዲለግሳችሁ አላህን እንለምነዋለን። አሚን!
ማክሰኞ ጥቅምት 12/2017
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
_
Ibnu Mas'oud islamic center
@merkezuna
በአደጋው በንብረታቸው ላይ ጉዳት ላደረሰባቸው ሁሉ መፅናናት፣ ትዕግስትና ብርታትን እንመኛለን።
ፈተናዎችን በፅናት ማለፍ የ ቅን የአላህ ባሮች መገለጫ ነው!
አላህ እንዲህ ብሏል፤
﴿ وَلَنَبْلُوَنَّكُمْ بِشَيْءٍ مِنَ الْخَوْفِ وَالْجُوعِ وَنَقْصٍ مِنَ الْأَمْوَالِ وَالْأَنْفُسِ وَالثَّمَرَاتِ وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ * الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُمْ مُصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ * أُولَئِكَ عَلَيْهِمْ صَلَوَاتٌ مِنْ رَبِّهِمْ وَرَحْمَةٌ وَأُولَئِكَ هُمُ الْمُهْتَدُونَ ﴾
[ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም አብስር፡፡ እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን የሚሉትን (አብስር)፡፡
እነዚያ በእነርሱ ላይ ከጌታቸው የኾኑ ምሕረቶች ችሮታም አልሉ፡፡ እነርሱም ተመሪዎቹ እነርሱ ናቸው!
[البقرة:155- 157]
ከአላህ የሚሰጠን ፀጋና ሲሳይ ብዙ ነውና
የጠፋ ንብረታችሁን በተሻለ እንዲተካ፣ ከተለያዩ ፀጋዎቹም በብዙ እንዲለግሳችሁ አላህን እንለምነዋለን። አሚን!
ማክሰኞ ጥቅምት 12/2017
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
_
Ibnu Mas'oud islamic center
@merkezuna