#ጥቆማ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የተማሪዎች ሴሚናር አዘጋጅቷል።
ሴሚናሩ "ኢትዮጵያዊነት እና አፍሪካዊነት በእኔ ትውልድ" በሚል ጭብጥ ላይ ይመክራል።
ሴሚናሩ አርብ የካቲት 21/2017 ዓ.ም ጠዋት 3:00 ሰዓት በዋናው ግቢ ራስ መኮንን አዳራሽ ይካሔዳል።
@minster_of_education
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የተማሪዎች ሴሚናር አዘጋጅቷል።
ሴሚናሩ "ኢትዮጵያዊነት እና አፍሪካዊነት በእኔ ትውልድ" በሚል ጭብጥ ላይ ይመክራል።
ሴሚናሩ አርብ የካቲት 21/2017 ዓ.ም ጠዋት 3:00 ሰዓት በዋናው ግቢ ራስ መኮንን አዳራሽ ይካሔዳል።
@minster_of_education