ቀን 24/06/17 በ2017 የት/ት ዘመን በት/ቤታችን ውስጥ በመማር ላይ ያላቹህ ተማሪዎች በሙሉ። በቅዳሜ ቀን 22/06/17 የወላጆች ስብሰባ ላይ በተለያያ ምክንያት ወላጆቻቹህ ያልመጡ ተማሪዎች በነገው እለት መክሰኞ ጡዋት ከ2:00 እስከ 2:30 ት/ቤት እንዲገኙ አድርጉ።ይህንን ድጋሚ የተሰጠውን ከቅጣት ነፃ የወላጆች ጥሪ ሀላፊነት ያልተወጣ ተማሪ ከእሮብ ጀምሮ የወላጆች ጥሪ በቅጣት እንደሚሆን እያሳወቅን ቀናት በጨመረ ቁጥር ቅጣቱም አብሮ እየጨመራ እንደ ሚሄድ ከወዲሁ እናሳውቃለን።