ረመዳን ቀን 6
ረሱል (ሰለላህ አለይህ ወሰለም)እንዲህ ብለዋል፦
﴿فَصْلُ مَا بَيْنَ صِيَامِنَا وَصِيَامِ أَهْلِ الْكِتَابِ أَكْلَةُ السَّحَرِ﴾
“በእኛ ፆምና በአህለል ኪታቦች ፆም መካከል ያለው ልዩነት ሱሑር መብላት ነው።”
ሙስሊም ዘግበውታል: 1096
ረሱል (ሰለላህ አለይህ ወሰለም)እንዲህ ብለዋል፦
﴿فَصْلُ مَا بَيْنَ صِيَامِنَا وَصِيَامِ أَهْلِ الْكِتَابِ أَكْلَةُ السَّحَرِ﴾
“በእኛ ፆምና በአህለል ኪታቦች ፆም መካከል ያለው ልዩነት ሱሑር መብላት ነው።”
ሙስሊም ዘግበውታል: 1096