#ልሂድ ካልሽኝማ
መከዳት አይገርምም
መረሳት ሲገጥም፤
በተስፋ ማሰብ ነው መጪው እንደሚጥም፤
ይሁና
ምን ልንል ከተደራረሰ፤
ይቅርታውም ፀፀት አንቺን ካልመለሰ፤
ልቤም
ባለበት ይሄዳል እያረሰረሰ፤
ሚሽር ቢጠፋ እንኳን
ከሰው ከተገኘ ሚገጥም የቀደሰ።
©✍ሚኪያስ እንዳለው
@tsegaye_gebremedihen
@tsegaye_gebremedihen
@tsegaye_gebremedihen
መከዳት አይገርምም
መረሳት ሲገጥም፤
በተስፋ ማሰብ ነው መጪው እንደሚጥም፤
ይሁና
ምን ልንል ከተደራረሰ፤
ይቅርታውም ፀፀት አንቺን ካልመለሰ፤
ልቤም
ባለበት ይሄዳል እያረሰረሰ፤
ሚሽር ቢጠፋ እንኳን
ከሰው ከተገኘ ሚገጥም የቀደሰ።
©✍ሚኪያስ እንዳለው
@tsegaye_gebremedihen
@tsegaye_gebremedihen
@tsegaye_gebremedihen