በቅርቡ ካለፋ የወሀቢያ መሪዎች መካከል አንዱ የሆነው አልባኒ ከላይ ባልለው የድምፅ ቅጂ ላይ እንዲህ ይላል :-
“ እኛ አህመዲዮች አይደለንም ( የኢማሙ አህመድ ተከታዮች ) ፣ የዐቂዳችንንም ሆነ የአስተሳሰባችንን መሪነት ለነዚህ አኢማዎች አሳልፈን አንሰጥም “
👉 ሰለፍ ሰለፍ የምትለዋ ጉረራ እዚህ ጋር ታበቃለች ፣ አልባኒና መሰሎቹ ዘንድ “ ቁርአንና ሀዲስ በሰለፎች ግንዛቤ መከተል “ የምትለው መፈክር ተራውን ህዝብ ማታለያ እንጂ የእውነት ሰለፎችን እንደማይከተሉ ይህ ንግግር በግልፅ ያሳየናል
“ እኛ አህመዲዮች አይደለንም ( የኢማሙ አህመድ ተከታዮች ) ፣ የዐቂዳችንንም ሆነ የአስተሳሰባችንን መሪነት ለነዚህ አኢማዎች አሳልፈን አንሰጥም “
👉 ሰለፍ ሰለፍ የምትለዋ ጉረራ እዚህ ጋር ታበቃለች ፣ አልባኒና መሰሎቹ ዘንድ “ ቁርአንና ሀዲስ በሰለፎች ግንዛቤ መከተል “ የምትለው መፈክር ተራውን ህዝብ ማታለያ እንጂ የእውነት ሰለፎችን እንደማይከተሉ ይህ ንግግር በግልፅ ያሳየናል