Forward from: Buna Tech ቡና ቴክ
የሳይበር ጥቃት ሙከራ ቢደረግብዎ የመጀመሪያ ርምጃዎ ምንድን ነዉ?
የሳይበር ጥቃቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ በአይነትና በመጠን እየጨመሩ ይገኛሉ። እነዚህ ጥቃቶች በሀገር ላይ የሚያደርሱት ጉዳት ከፍተኛ ነዉ። በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የሚገኘዉ የኢትዮጵያ የኮምፒዉተር አደጋ መከላከልና መላሽ መስጫ ቡድን(ethio-cert) ተቋቁሞ የሀገራችንን የሳይበር ምህዳር ደህንነት በማስጠበቅ ሀገራዊ ሚናዉን እየተወጣ ይገኛል። በመሆኑም ማንኛዉም አካል የትኛዉም አይነት የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች ቢደርስቦት ወዲያዉኑ ለኢትዮ-ሰርት ጥቆማ መስጠት ይጠበቅበታል።
የሚከተሉትን የኮሚዩኒኬሽን አማራጮችን በመጠቀም ሪፖርት ማድረግ እንደሚችል ለመግለጽ እንወዳለን።
👉ነጻ ጥሪ------------------------933
👉ስልክ ቁጥሮች--------------+251-993939270/993531965
👉ዋትሳፕ ቁጥር---------+251913255353
👉የኢሜይል አድራሻ -------- ethiocert@insa.gov.et
👉ፖስታ ሳጥን ቁጥር---------124498
👉ዌብ ሳይት------------ https://ethiocert.insa.gov.et
የሳይበር ጥቃቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ በአይነትና በመጠን እየጨመሩ ይገኛሉ። እነዚህ ጥቃቶች በሀገር ላይ የሚያደርሱት ጉዳት ከፍተኛ ነዉ። በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የሚገኘዉ የኢትዮጵያ የኮምፒዉተር አደጋ መከላከልና መላሽ መስጫ ቡድን(ethio-cert) ተቋቁሞ የሀገራችንን የሳይበር ምህዳር ደህንነት በማስጠበቅ ሀገራዊ ሚናዉን እየተወጣ ይገኛል። በመሆኑም ማንኛዉም አካል የትኛዉም አይነት የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች ቢደርስቦት ወዲያዉኑ ለኢትዮ-ሰርት ጥቆማ መስጠት ይጠበቅበታል።
የሚከተሉትን የኮሚዩኒኬሽን አማራጮችን በመጠቀም ሪፖርት ማድረግ እንደሚችል ለመግለጽ እንወዳለን።
👉ነጻ ጥሪ------------------------933
👉ስልክ ቁጥሮች--------------+251-993939270/993531965
👉ዋትሳፕ ቁጥር---------+251913255353
👉የኢሜይል አድራሻ -------- ethiocert@insa.gov.et
👉ፖስታ ሳጥን ቁጥር---------124498
👉ዌብ ሳይት------------ https://ethiocert.insa.gov.et