በETFC 2 Cage ውስጥ የተፈጠረው «የእንቁላል እና የመተት» አወዛጋቢ ውዝግብ
አዲስ አበባ — በነሐሴ 21 ቀን ሊካሄድ አራት ቀናት ብቻ በሚቀሩበት በአሁኑ ወቅት፣ ታዋቂው የኢትዮጵያ ሚክስድ ማርሻል አርትስ (MMA) ተወዳዳሪ ሴዶ ማርሻል ከሚጠበቀው የETFC 2 ግጥሚያ ራሱን ማግለሉን በይፋ አስታወቀ።
በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ባሰራጨው የቪዲዮ መግለጫ፣ ሴዶ የለበሰውን የETFC ስፖንሰርሺፕ ማሊያ አውልቆ በመጣል ከባላጋራው ጋር Cage (ኬጅ) ውስጥ እንደማይገባ ገልጿል።
ሴዶ ለውሳኔው እንደ ምክንያት ያቀረበው ተቃዋሚው «በእንቁላል አማካኝነት ድግምት እና መተት» ፈጽሞብኛል የሚል ሲሆን፣
"ውድድሩ የቀረው 4 ቀን ነው የቀረው፤ ነገር ግን እኔ አልወዳደርም። እንቁላሉን አስጠይቄበታለሁ—ድግምት እና መተት ተሰርቶበታል። ከዚህ በኋላ ከዚህ ሰው ጋር አልጫወትም። ትኬት የገዛችሁ ወይም ስፖንሰር ያደረጋችሁ ከፈለጋችሁ ሌላ ተደባዳቢ ከውጭ አምጡልኝ፤ ከእሱ ጋር ግን በፍጹም አልገባም!"
የውድድሩ አዘጋጆች በጉዳዩ ላይ ያሉት ነገር ባይኖርም፣
የስፖርቱ አፍቃሪዎች ግን አቋሙን አልተቀበሉትም።
ብዙዎች "ሴዶ እምቢ ቢልም፣ ተጎትቶ Cage ውስጥ መግባት አለበት"
እንዲሁም "እንቁላሉን በልተህም ቢሆን Cage ውስጥ ትገባለህ!"በማለት አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
🥊 🥊😎
ጉርሻ page
አዲስ አበባ — በነሐሴ 21 ቀን ሊካሄድ አራት ቀናት ብቻ በሚቀሩበት በአሁኑ ወቅት፣ ታዋቂው የኢትዮጵያ ሚክስድ ማርሻል አርትስ (MMA) ተወዳዳሪ ሴዶ ማርሻል ከሚጠበቀው የETFC 2 ግጥሚያ ራሱን ማግለሉን በይፋ አስታወቀ።
በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ባሰራጨው የቪዲዮ መግለጫ፣ ሴዶ የለበሰውን የETFC ስፖንሰርሺፕ ማሊያ አውልቆ በመጣል ከባላጋራው ጋር Cage (ኬጅ) ውስጥ እንደማይገባ ገልጿል።
ሴዶ ለውሳኔው እንደ ምክንያት ያቀረበው ተቃዋሚው «በእንቁላል አማካኝነት ድግምት እና መተት» ፈጽሞብኛል የሚል ሲሆን፣
"ውድድሩ የቀረው 4 ቀን ነው የቀረው፤ ነገር ግን እኔ አልወዳደርም። እንቁላሉን አስጠይቄበታለሁ—ድግምት እና መተት ተሰርቶበታል። ከዚህ በኋላ ከዚህ ሰው ጋር አልጫወትም። ትኬት የገዛችሁ ወይም ስፖንሰር ያደረጋችሁ ከፈለጋችሁ ሌላ ተደባዳቢ ከውጭ አምጡልኝ፤ ከእሱ ጋር ግን በፍጹም አልገባም!"
የውድድሩ አዘጋጆች በጉዳዩ ላይ ያሉት ነገር ባይኖርም፣
የስፖርቱ አፍቃሪዎች ግን አቋሙን አልተቀበሉትም።
ብዙዎች "ሴዶ እምቢ ቢልም፣ ተጎትቶ Cage ውስጥ መግባት አለበት"
እንዲሁም "እንቁላሉን በልተህም ቢሆን Cage ውስጥ ትገባለህ!"በማለት አስተያየታቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።
🥊 🥊😎
ጉርሻ page