የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የአንደኛ ዙር ቀሪ መርሃ ግብር!
የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ12ኛ እስከ 19ኛ ሳምንት ያለው የአንደኛ ዙር መርሃ ግብር በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም ከታህሳስ 25/2017 ዓ.ም እስከ የካቲት 03/2017 ዓ.ም የሚካሄደውን አያይዘናል።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር
የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ12ኛ እስከ 19ኛ ሳምንት ያለው የአንደኛ ዙር መርሃ ግብር በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም ከታህሳስ 25/2017 ዓ.ም እስከ የካቲት 03/2017 ዓ.ም የሚካሄደውን አያይዘናል።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር