“ እድል ያላገኙ ተጨዋቾችን እንጠቀማለን “ አርኔ ስሎት
የሊቨርፑሉ ዋና አሰልጣኝ አርኔ ስሎት በእሁዱ የፕሌይ ማውዝ የኤፌ ካፕ ጨዋታ ለወጣት ተጨዋቾች እድል እንደሚሰጡ ገልጸዋል።
“ የትኛውም የኤፌ ካፕ ጨዋታ ከባድ ነው “ ያሉት አርኔ ስሎት " እነሱ በሜዳቸው ነው የሚጫወቱት የፍፃሜ ጨዋታቸው ነው " ብለዋል።
አሰልጣኙ አክለውም " የጨዋታ እድል ላላገኙ ተጨዋቾች እድል እንሰጣለን በምንፈልጋቸው ሰዓት ዝግጁ ይሆናሉ “ ብለዋል።
“ አርኖልድ ለረጅም ጊዜ ከሜዳ አይርቅም ነገርግን የእሁዱ ጨዋታ ይፈጥንበታል በቀጣይ ጨዋታ ብቁ ከሆነ ይሰለፋል።“ አርኔ ስሎት
የሊቨርፑሉ ዋና አሰልጣኝ አርኔ ስሎት በእሁዱ የፕሌይ ማውዝ የኤፌ ካፕ ጨዋታ ለወጣት ተጨዋቾች እድል እንደሚሰጡ ገልጸዋል።
“ የትኛውም የኤፌ ካፕ ጨዋታ ከባድ ነው “ ያሉት አርኔ ስሎት " እነሱ በሜዳቸው ነው የሚጫወቱት የፍፃሜ ጨዋታቸው ነው " ብለዋል።
አሰልጣኙ አክለውም " የጨዋታ እድል ላላገኙ ተጨዋቾች እድል እንሰጣለን በምንፈልጋቸው ሰዓት ዝግጁ ይሆናሉ “ ብለዋል።
“ አርኖልድ ለረጅም ጊዜ ከሜዳ አይርቅም ነገርግን የእሁዱ ጨዋታ ይፈጥንበታል በቀጣይ ጨዋታ ብቁ ከሆነ ይሰለፋል።“ አርኔ ስሎት