ቼልሲ ተጨዋቾቹ ለምን ያህል ጊዜ ከሜዳ ይርቃሉ ?
የሰማያዊዎቹ የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩ በዌስትሀም ጨዋታ ጉዳት እንዳጋጠመው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ አረጋግጠዋል።
ማርክ ጉዩ ያጋጠመው ጉዳት ከባድ መሆኑን እና ለረጅም ጊዜ ከሜዳ የሚያርቀው ሊሆን እንደሚችል አሰልጣኙ አያይዘውም ገልጸዋል።
በጨዋታው የተጎዳው ሌላኛው አጥቂ ኒኮላስ ጃክሰን ያጋጠመው ጉዳት “ የከፋ አይደለም “ ያሉት ኢንዞ ማሬስካ በነገው የብራይተን ጨዋታ ሊደርስ ይችላል ብለዋል።
“ ሮሚዮ ላቪያ አሁንም በማገገም ላይ ነው አሁንም ወደ ሜዳ ለመመለስ የተወሰነ ጊዜ ይወስድበታል “ ኢንዞ ማሬስካ
የሰማያዊዎቹ የፊት መስመር ተጨዋች ማርክ ጉዩ በዌስትሀም ጨዋታ ጉዳት እንዳጋጠመው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ አረጋግጠዋል።
ማርክ ጉዩ ያጋጠመው ጉዳት ከባድ መሆኑን እና ለረጅም ጊዜ ከሜዳ የሚያርቀው ሊሆን እንደሚችል አሰልጣኙ አያይዘውም ገልጸዋል።
በጨዋታው የተጎዳው ሌላኛው አጥቂ ኒኮላስ ጃክሰን ያጋጠመው ጉዳት “ የከፋ አይደለም “ ያሉት ኢንዞ ማሬስካ በነገው የብራይተን ጨዋታ ሊደርስ ይችላል ብለዋል።
“ ሮሚዮ ላቪያ አሁንም በማገገም ላይ ነው አሁንም ወደ ሜዳ ለመመለስ የተወሰነ ጊዜ ይወስድበታል “ ኢንዞ ማሬስካ