TGStat
TGStat
Введите текст для поиска
Расширенный поиск каналов
Язык сайта
Russian
English
Uzbek
Вход на сайт
Каталог
Каталог каналов и чатов
Поиск каналов
Добавить канал/чат
Рейтинги
Рейтинг каналов
Рейтинг чатов
Рейтинг публикаций
Рейтинги брендов и персон
Аналитика
Поиск по публикациям
Мониторинг Telegram
የኢትዮጵያ ሕጎች / Ethiopian Laws 🇪🇹
12 Jan, 19:23
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ.መ.ቁ 211028 ጥር 27 ቀን 2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ አለመስጠት ጋር በተገናኘ የአንድ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ በወንጀል ተጠያቂ የሚሆነው እሱ የሚመራው ድርጅት የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ሆኖ ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ ግብይት ማከናወኑ ሲረጋገጥ እንደሆነ: የድርጅቱ ሀላፊነት ከተረጋገጠ የስራ አስኪያጁ ሀላፊነት የሕግ ግምት የሚወሰድበት ስለመሆኑ: ሆኖም የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ የድርጅቱን አስተዳደር በሚመለከት በውክልና ለሌላ ሰው ያስተላለፈ መሆኑ እና ተወካዩም በተቀበለው ውክልና መሠረት ሥራውን የሚያከናውን መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ ተጠያቂ የሚሆነው ውክልናውን ተቀብሎ ሥራውን በውክልና የሚያስተዳድረው ሰው እንጂ ስራ አስኪያጁ ወይም የድርጅቱ ባለቤት ሊሆን አይገባም በማለት ወስኗል።
12.2k
0
18
21
×