Medical Laboratory Science 11🇪🇹🇪🇹🇪🇹


Гео и язык канала: Эфиопия, Английский


Medical Laboratory info and discussion channel
ምን ይፈልጋሉ?
#የCOC ፎርማት ጥያቄዎችን
#open discussion
#የተለያዩ አጋዥ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
#Color Atlas
#ጠቃሚ pdfs
#ወይስ ሶፍት ኮፒዎችን
እንግዲያውስ ሊነኩን በመጫን ለዚሁ አላማ በተከፈተው ቻነል ያሻዎትን ያግኙ
ጓደኞቻችሁም እንዲያገኙ 👉 https://t.me/Medicalthech11

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Английский
Статистика
Фильтр публикаций


የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ

የጤና ሚኒስቴር ነሀሴ 13-15 /2018 ዓ.ም ለሚሰጠው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ ስማችሁን ከፋይዳ ቁጥር ጋር አያይዛችሁ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች በሙሉ፤ ተመዛኞች ከሀምሌ 27- 30/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ማስፈንጠሪያ /Link/ በመጫን FAYDA and Password በማስገባት የፈተና ጣቢያ እንድትመርጡ  እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፦ 
▪ እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት  የፈተና ጣቢያ ምርጫ ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑን እናሳስባለን።

▪ በምዝገባ ወቅት ለሚገጥማችሁ ማንኛውም ችግር በነጻ የስልክ መስመር 952 በመደወል ከዚያም 3 ቁጥርን በመጫን በቀጥታ እገዛ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን፡፡


For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


#NGAT_Updates

የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ረቡዕ ሐምሌ 29/2018 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን፣ ተከታዮቹን መረጃዎች ያስተውሉ፦

➻ የፈተና ጣቢያ ምርጫችሁን አሁን ላይ Update ማድረግ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።

➻ መስማት ወይም ማየት የማትችሉ አመልካቾች ፕሮፋይል ገፃችሁን Refresh በማድረግ የተደራሽነት ሁኔታችሁን (Accessibility Status) Update ማድረግ ትችላላችሁ።

➻ ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ አመልካቾች አሁን ላይ የNGAT ምዝገባቸውን ማድረግ ይችላሉ። Non-Ethiopian applicants can now register for NGAT.

🔔 ለተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket የምዝገባ ጊዜው ከተጠናቀቀ በኋላ እንደሚላክ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


Vacancy Announcement: Glow Ethio-Turkiye Skin Care & Aesthetic Center

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


Vacancy Announcement: EthioTEBIB General Hospital

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


Addis Ababa University Scholarship 2026/27: Senselet Ethiopia Project | MSc Scholarship in Health Supply Chain Management:-

🎓 Program: MSc in Health Supply Chain Management 

✔Eligible fields: Pharmacy, Medicine, Nursing, Anesthesia, Medical Laboratory Technology, Dentistry, Public Health, Biomedical Engineering and other related health disciplines.

$Funding: Tuition, thesis support, field attachment support and monthly stipend 

application link👇
https://forms.gle/tyKAmxDSDNmnaEzP8

⏳Deadline: August 30, 2026

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


Vacancy announcement (URGENT): Lancet Beherawi Specialized Internal Medicine and Surgical

Location: Addis Ababa

#Dialysis_Nurse
Education: BSc Degree in Nursing
👉Experience: Relevant work experience in dialysis services is Mandatory .
👉Required No.: 01

#Medical_Laboratory_Technologist
Education :Bachelor’s Degree in Medical Laboratory
👉Experience: 0 year
👉Required No : 01

All professional applicants are required to submit:
👉Updated CV
👉Application Letter
👉Copy of valid professional license (where applicable)
👉Copy of COC Certificate (where applicable)

Deadline: August 8, 2026

How to Apply:
Interested and qualified applicants who meet the above requirements are invited to submit their documents in person to the HR Department (4th Floor) at Lancet Beherawi Specialized Internal Medicine and Surgical Center.

Address: Senga Tera / Goma Kuteba, next to Ministry of Health, Addis Ababa

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


Vacancy announcement

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


Addis Ababa City Administration Health Bureau (AACAHB)Vacancy 2026

Deadline: July 31 (24/11/2018 E.C)

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11




Vacancy announcement: St. Mary Catholic Primary Hospital

Deadline: July 31 (24/11/2018 E.C)

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


VACANCY ANNOUNCEMENT: HALLELUJAH GENERAL HOSPITAL

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


Vacancy Announcement: BMY Internal Medicine & Gynecology Speciality Clinic

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


Vacancy Announcements: : Green college Ambo Campus

How to Apply:
​In-person applications are open for 10 consecutive days starting from date of announcement! Please submit your CV along with complete supporting documents to our office.
​📍 Location: Ambo, In front of Ambo University Main Campus
🏢 Work Place: Green College Ambo Campus
📧 Email: greencollege2026@gmail.com
📞 Phone: +251 96 262 2886 / +251 92 730 8586

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


R&D Microbiology Laboratory Junior Trainee

About the job

Coursing Master’s degree in Molecular Biology, Microbiology, Pharmacy, Biomedicine, Biotechnology, or a related life sciences field.

Previous laboratory experience in a microbiology or molecular biology environment (university labs, internships, or final thesis projects are acceptable).

Availability for immediate incorporation.

Commit to a minimum one-year traineeship (with a three‑month trial period).

Presential position in a laboratory in San Cugat del Vallès-Barcelona area.

Your responsibilities

Perform laboratory-based experimental work with the focus on probiotics and microbial strains related to food matrices and food supplements

Carry out routine and non-routine microbiological procedures, ensuring accuracy and reproducibility.

Conduct experiments involving microbial culture, enumeration, strain maintenance, and basic molecular techniques.

Ensure proper maintenance, calibration and cleaning of laboratory equipment.

Maintain accurate lab records, data logs, and experimental reports.

Assist in updating and organizing laboratory materials, reagents and inventory.

Contribute to quality control tasks when required.

Support Clinical Trials Managers and R&D Scientists in sample preparation, data collection, and documentation.

Skills required

Ability to work efficiently under pressure and within deadline-driven environments.

High level of adaptability, flexibility and willingness to learn new techniques.

Strong attention to detail, organization, and methodical working habits.

Ability to work under sterile or semi-sterile conditions (biosafety cabinets, aseptic techniques).

Languages: fluency in Spanish and/or Catalan, and strong English skills for effective communication and clear report writing.

Good communication skills and a collaborative mindset for working in a multidisciplinary R&D environment.

Proactive, curious, and enthusiastic about innovation in microbiology and food supplements.

Nice to have (optional but valuable)

Knowledge of food technology, food microbiology and gut microbiota.

Familiarity with basic data analysis tools (Excel, GraphPad, etc.).

Prior experience with cell cultures and microscopy.

How to Apply


https://ab-biotics.factorial.es/apply/r-d-microbiology-laboratory-junior-trainee-288330?utm_source=linkedin.com


For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


♦️ የወለድሻት ልጅ በርግጥም ልጅሽ ሳትሆን "እህትሽ" ብትሆንስ?? 🧬🤯
👉 ዶክተሮች የገዛ ልጅህ አባት አይደለህም ቢሉህ ምን ይሰማሃል?

👉 አምጠሽ የወለድሻት ልጅ በርግጥም አባቷ ባለቤትሽ እንደሆነ ቢረጋገጥም፣ ያለምንም ጥርጥር "አንቺ እናቷ አይደለሽም" ብትባይ በድንጋጤ ራስሽን ትስቺ ይሆን?

ይህ በሳይንሳዊ ልብወለድ ፊልም ላይ የታየ ታሪክ ሳይሆን፣ በተጨባጭ በሁለት የተለያዩ ቤተሰቦች ላይ የደረሰ እውነተኛ እና አስገራሚ የህክምና ክስተት ነው! 🇺🇸✨

1️⃣ የሊዲያ ፋየርቺልድ (Lydia Fairchild) አስደንጋጭ ገጠመኝ 🔹

በዋሽንግተን ግዛት የምትኖረው የ26 ዓመት እናት ሊዲያ፣ የመንግሥት ዕርዳታ ለማግኘት ስታመለክት የዲኤንኤ (DNA) ምርመራ እንዲደረግ ታዘዘች። ነገር ግን ውጤቱ ሲመጣ አለምን የሚያዞር ነበር፦

   ✅ የልጆቹ አባት? ፍቅረኛዋ መሆኑ ተረጋገጠ።

   ✅ ልጆቹ? እርስ በርሳቸው ወንድማማችና እህትማማች መሆናቸው ተረጋገጠ።

   ❌ ሊዲያ? እንደ ዲኤንኤ ውጤቱ ከሆነ — እሷ የልጆቹ እናት አይደለችም! 🚫

ሊዲያ በድንጋጤ ተዋጠች። ልጆቹን በማኅፀኗ ተሸክማ እንደወለደቻቸው ታውቃለች፤ ነገር ግን በጥቂት ደቂቃ ውስጥ ከእናትነት ወደ "ወንጀለኛ ተጠርጣሪነት" ተቀየረች። አቃቤ ህግ በማጭበርበር ወንጀል ከሰሳትና ፍርድ ቤት አቆማት፣ ልጆቿንም ሊነጥቃት ጫፍ ደርሶ ነበር። ⚖️⚠️

እውነታው ሲገለጥ፦ አንዲት አስተዋይ ጠበቃ ሊዲያ በሰውነቷ ውስጥ "ሁለት አይነት የዲኤንኤ ዘር" እንዳላት ደረሰችበት። ደሟ አንድ አይነት ዘረመል (ዲኤንኤ) ሲኖረው፣ እንቁላል ማምረቻዋ (Ovaries) ደግሞ ሌላ የተለየ ዘረመል (ዲኤንኤ) ነበረው። ይህ የሆነው ገና ሳትወለድ በማህፀን ውስጥ እያለች ያልተወለደችው የመንታ እህቷ ዘረመል ከ ሊዲያ አካል ጋር በመዋሃዱ ነበር። ለልጆቿ የሰጠችው የራሷን ሳይሆን ያልተወለደችውን የእህቷን ዘረመል (ዲኤንኤ) ነበር ማለት ነው:: ዘጠኝ ወር ተሸክማ አምጣ ብትወልዳቸውም ልጆቹ የእህቷ እንጂ የሷ አይደሉም ማለት ነው: ሴት ልጇ ደሞ ጭራሽ ልጅ ሳትሆን እህት ልትባል ነው! 💡

2️⃣ "አጎት" የሆነው አባት ታሪክ (እ.ኤ.አ 2014) 🔹

አንድ ባልና ሚስት በህክምና እርዳታ (Fertility Clinic) ጤናማ ወንድ ልጅ ወለዱ። ነገር ግን የልጁ የደም አይነት ከወላጆቹ ጋር ሊገጥም አልቻለም። ግራ የተጋቡት ወላጆች የዲኤንኤ ምርመራ ሲያደርጉ ውጤቱ፦ "አባትየው የልጁ ባዮሎጂካዊ አባት አይደለም" የሚል ሆኖ ተገኘ። 😱

ወላጆቹ "ክሊኒኩ የሌላ ሰውን የዘር ፍሬ ተጠቅሞብኛል" በሚል ክስ መሰረቱ። ነገር ግን ክሊኒኩ "ምንም ስህተት አልተፈጠረም" በማለት ተከራከረ። በባለትዳሮቹ መካከል ሊፈጠር የሚችለውን ጥርጣሬና እስቲ አስቡት! ⚖️

ቤተሰቡ ወደ ስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች ዘንድ ሄዱ። ጥልቅ ምርመራ ሲደረግ እጅግ እንግዳ ውጤት መጣ፦ "ይሄ አባት የልጁ አባት ሳይሆን አጎቱ ነው!" የሚል ነበር :ነገር ግን ይሄ አባት ፈጽሞ ወንድም አልነበረውም ነገር ግን በተደረገ ተጨማሪ ምርመራ አባትየው በሰውነቱ ውስጥ ከአንድ በላይ የዘረመል (የ ዲኤንኤ) አይነት እንደያዘ ተረጋገጠ። ለምርመራ የተወሰደው የምራቅ ናሙና ከአባቱ ጋር ባይገጥምም፣በአባቱ የዘር ፍሬ (Sperm) ውስጥ ያለው ዘረመል ግን ከልጁ ጋር 100% ይገጥም ነበር። በሳይንሳዊ አገላለጽ፣ የልጁ አባት በፅንስ ደረጃ ሳይወለድ የቀረው የአባትየው "መንታ ወንድም" ነው ማለት ነው! 🔍✨

🧬 ሳይንሳዊ ትንታኔው ምንድን ነው?

ይህ አስገራሚ ሁኔታ "ሂውማን ቺሜራ" (Human Chimera) ይባላል። ይህ የሚሆነው በእናታቸው ማህፀን ውስጥ ሳሉ መንትያ ሆነው ከተረገዙ በኃላ፣ አንደኛው ፅንስ ገና በጅምር ላይ እያለ የሌላኛውን መንትያ ጽንስ ሴሎች (Cells) ጠቅልሎ ወደ ራሱ ሲያስገባ ነው።

   በዚህም ምክንያት በአንድ ሰው ውስጥ ሁለት የተለያዩ የዘረመል አይነቶችን ይኖራሉ ማለት ነው ።

   ልዩነቱ፦ የምራቅ ወይም የደም ዘረመል ከአንድ ሰው ቢመጣ፣ የዘር ፍሬ ወይም እንቁላል ውስጥ የሚገኘው ዘረመል ግን ከሌላ (ካልተወለደው መንትያ) ሊመጣ ይችላልማለት ነው።



♦️ለዚህ ክስተት ለምን ትኩረት ሊሰጠው ያስፈልጋል?

👉ከ 8 ነጠላ ሆነው ከሚወለዱ ልጆች ውስጥ አንዱ በመጀመሪያው ደረጃ ላይ መንትያ የመሆን ዕድል ሊኖራቸው ይችላል። ይህም ማለት "ቺሜሪዝም" የሚባለው ክስተት እኛ ከምናስበው በላይ በሰዎች ላይ በብዛት ሊከሰት ይችላል።

👉የዲኤንኤ ምርመራዎች ይህንን ሁኔታ በቀላሉ ስለማያሳዩ፣ በቤተሰቦች ላይ ህጋዊ እና ስነ-ልቦናዊ ቀውስ ሊፈጥሩ ይችላሉ።

👉 ከዚህ ታሪክ ምን እንማራለን?

📍 የቤተሰብ ጽናት፦ እነዚህ ወላጆች በምርመራ ውጤቱ ተሸንፈው እርስ በርስ ከመጠራጠር ይልቅ፣ እውነቱን ለማግኘት እስከመጨረሻው መታገላቸው ቤተሰባቸውን አድኖታል። ❤️

📍 የህክምና ጥንቃቄ፦ ቴክኖሎጂ እያደገ ቢመጣም፣ የሰው ልጅ አካል አሁንም እኛ ካወቅነው በላይ እጅግ ምስጢራዊ መሆኑን ያሳያል።

ምናልባትም ዛሬ ዓለም ላይ ብዙ አባቶች ወይም እናቶች ባልተወለደ መንትያቸው ዲኤንኤ ምክንያት ብቻ ከገዛ ልጆቻቸው ጋር እንደማይዛመዱ ተነግሯቸው በስህተት ተፈርዶባቸው ሊሆን ይችላል! 💔

💬 እንዲህ አይነት ነገር በእርስዎ ወይም በሚያውቁት ሰው ላይ ቢደርስ ምን ያደርጋሉ? በዲኤንኤ ምርመራ ላይ ያለዎት እምነትስ አሁንም እንደቀድሞው ነው?

ሀሳባችሁን በኮሜንት አጋሩን! 👇

😄Enjoy the Crazy picture 😄

Dr Abera Etana

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11


AU Digital & Innovation Fellowship (2026/2027)

Location / Venue: Addis Ababa

Benefits: €2,500/month (12 months) + up to €800 equipment + €500 learning budget

Eligibility / Requirements: AU Member State citizens, based in Africa, under 35, Bachelor’s & above, relevant digital/data skills

Deadline: 1 March 2026

Application details and How to Apply

https://doctorsonlinee.com/tag/african-union-digital-innovation-fellowship/


Vacancy Announcements by Armauer Hansen Research Institute (AHRI)

Location: Vary
Positions:-

1. Position: Quality Assurance / Regulatory Affairs Specialist – Immunoassay Clinical Validation (Associate Researcher I)

Education: MSc in Quality Assurance / Regulatory Affairs, Immunology, #Biomedical Sciences, or related fields

Minimum Experience: 2 years

Required No: 1

2. Position: Researcher I – Data Manager

Education: Master’s degree in Public Health (#MPH), with specialization in #Biostatistics or #Epidemiology

Required No: 1


3. Position: Assistant researcher I (Laboratory Technologist)

Education: BSc in Medical #Laboratory Science; with relevant skills and experience

Minimum Experience: 2 years

Required No: 10

4. Position: Assistant researcher I (Research Nurses/Health Officers)

Education: BSc degree in #Nursing or #Public_Health; with relevant skills and experience

Minimum Experience: 2 years

Required No: 10

Deadline: Vary

How to Apply and Details

https://doctorsonlinee.com/tag/AHRI


Vacancy Announcement | Debre Markos University

For more information join our telegram channel @t.me/Medicalthech11
Share your idea and Discuss @t.me/MLSETH11

Показано 18 последних публикаций.