~ ዕለተ ሐሙስ፤ረጀብ 30-1446 ዓ.ሂ ላይ ደርሰናል፡፡ለታላቁና ተወዳጁ ረመዷን 30 ወይም 29 ቀን ቀረው፡፡ ሸዕባን ወር ነገ ይገባል።
ሸዕባን - ከረመዷን ቀጥሎ ነቢዩ (ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) በብዛት የፆሙት ወር ነበር።ወሩ የዓመት ሥራዎቻችን አላህ ዘንድ የሚቀርቡበት ወር ነው፡፡
• ውዱ ነቢያችንም ለምን እንደሚፆሙት ተጠይቀው በረመዷን እና በረጀብ መካከል ስለሚገኝ ብዙዎች ይዘናጉበታል፣ ፆመኛ ሆኜ ሥራዬ አላህ ዘንድ ቢቀርብ እወዳለሁ ብለዋል፡፡
• ሸዕባን መፆም ለረመዷን ፆም መዘጋጃና አካልንና መንፈስንም ማለማመድ ነው፡፡
• ሸዕባን ላይ ረመዷን በእጅጉ ይናፍቃል፣ ወሬው ሁሉ ስለ ረመዷን ይሆናል፡፡
• አላህ ሆይ ሸዕባንን ባርክልን ለረመዷን በሰላም አድርሰን፡፡
ሸዕባን - ከረመዷን ቀጥሎ ነቢዩ (ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) በብዛት የፆሙት ወር ነበር።ወሩ የዓመት ሥራዎቻችን አላህ ዘንድ የሚቀርቡበት ወር ነው፡፡
• ውዱ ነቢያችንም ለምን እንደሚፆሙት ተጠይቀው በረመዷን እና በረጀብ መካከል ስለሚገኝ ብዙዎች ይዘናጉበታል፣ ፆመኛ ሆኜ ሥራዬ አላህ ዘንድ ቢቀርብ እወዳለሁ ብለዋል፡፡
• ሸዕባን መፆም ለረመዷን ፆም መዘጋጃና አካልንና መንፈስንም ማለማመድ ነው፡፡
• ሸዕባን ላይ ረመዷን በእጅጉ ይናፍቃል፣ ወሬው ሁሉ ስለ ረመዷን ይሆናል፡፡
• አላህ ሆይ ሸዕባንን ባርክልን ለረመዷን በሰላም አድርሰን፡፡