ኢብኑ ተይሚያ ይቀጥላሉ 👇
👌 እኔ ለሚቃረኑኝ ሰዎች ልቤ ሰፊ ነው በማክፈርም ይሁን በማፈሰቅ በቅጥፈትም ይሁን በወገንተኝነት
እኔ ላይ የአላህ ድንበር ቢተላለፉብኝም እኔ በእነሱ ላይ የአላህን ድንበር አልተላለፍባቸውም
እንደውም የምናገረውና የምተገብረውን በፍትህ ሚዛን እመዝነዋለሁ ይላሉ ።
• - قالَ شيخُ الإسلامِ أبو العباس ابن تيمية
• أنا في سَعة صَدرٍ لمنْ يُخالفني، فإنه وإن تعدَّى حدود اللهِ فيَّ بتكفيرٍ، أو تفسيقٍ، أو افتراءٍ، أو عصبيّةٍ جاهلية. فأنا لا أتعدّى حدود الله فيه. بل أضبطُ ما أقولهُ وأفعلهُ، وأزِنهُ بميزانِ العدل، وأجعله مؤتمًا بالكتاب الذي أنزله الله، وجعله هدى للناس.
📜مجموع الفتاوى (٢٤٥/٣)
🤲 ያረብ ለባረያህ አቡ አልአባስ ኢብኑ ተይሚያ እዘንላቸው በፊርደውስ አንድ ላይ አድርገህ አኑረን
https://t.me/abduselamabumeryem/5411
👌 እኔ ለሚቃረኑኝ ሰዎች ልቤ ሰፊ ነው በማክፈርም ይሁን በማፈሰቅ በቅጥፈትም ይሁን በወገንተኝነት
እኔ ላይ የአላህ ድንበር ቢተላለፉብኝም እኔ በእነሱ ላይ የአላህን ድንበር አልተላለፍባቸውም
እንደውም የምናገረውና የምተገብረውን በፍትህ ሚዛን እመዝነዋለሁ ይላሉ ።
• - قالَ شيخُ الإسلامِ أبو العباس ابن تيمية
• أنا في سَعة صَدرٍ لمنْ يُخالفني، فإنه وإن تعدَّى حدود اللهِ فيَّ بتكفيرٍ، أو تفسيقٍ، أو افتراءٍ، أو عصبيّةٍ جاهلية. فأنا لا أتعدّى حدود الله فيه. بل أضبطُ ما أقولهُ وأفعلهُ، وأزِنهُ بميزانِ العدل، وأجعله مؤتمًا بالكتاب الذي أنزله الله، وجعله هدى للناس.
📜مجموع الفتاوى (٢٤٥/٣)
🤲 ያረብ ለባረያህ አቡ አልአባስ ኢብኑ ተይሚያ እዘንላቸው በፊርደውስ አንድ ላይ አድርገህ አኑረን
https://t.me/abduselamabumeryem/5411