የአሸዋ ቴክኖሎጂ 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠናቀቀ!
ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በ አዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ሲካሄድ የነበረው የአሸዋ ቴክኖሎጂ 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠናቋል። በርካታ ባለ አክሲዮኖች እንዲሁም ከንግድ እና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር እና ከአዲስ አበባ ውል እና ማስረጃ መስሪያ ቤቶች የተገኙ ተወካዮች በክብር እንግድነት በተገኙበት የተካሄደው ጠቅላላ ጉባኤው ከ ቀኑ 9፡00 ሰዓት ላይ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ashewatechnology #TechInnovation #EthiopiaTech #Generalassambly
ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በ አዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ሲካሄድ የነበረው የአሸዋ ቴክኖሎጂ 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠናቋል። በርካታ ባለ አክሲዮኖች እንዲሁም ከንግድ እና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር እና ከአዲስ አበባ ውል እና ማስረጃ መስሪያ ቤቶች የተገኙ ተወካዮች በክብር እንግድነት በተገኙበት የተካሄደው ጠቅላላ ጉባኤው ከ ቀኑ 9፡00 ሰዓት ላይ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ashewatechnology #TechInnovation #EthiopiaTech #Generalassambly