የኢቢሲ ዜና ምን አለ… "በዮክሬን ቀውስ ውስጥ ተሳትፎ እያደረጉ ያሉ አካላት (አሜሪካና አውሮፓን መሆኑ ነው) ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ አስጠነቀቁ" ይላል። ጉድ ነው ዘንድሮ! አሁን እችን ጭብጦ ጨቅላ እንኳን አሜሪካና አውሮፓ ይቅር ዝናሽ ታያቸው ትሰማታላች?
ደግሞ እኮ "ኢትዮጵያ በአውሮፓ ውስጥ ያሉ ለውጦች በጥንቃቄ እየተመለከተችም ነው ብለዋል" ይላል። ተከታትለህስ?
ጥንቸል ሰክራ እራሷን ስታ ስትነሳ በሩቅ አንበሳ ወድቆ ታያለች። ከዛ ምን አለች… "እኔ እኮ ስሰክር ማደርገውን አላውቅም፤ ዘረርኩት?" አለች አሉ።
ደግሞ እኮ "ኢትዮጵያ በአውሮፓ ውስጥ ያሉ ለውጦች በጥንቃቄ እየተመለከተችም ነው ብለዋል" ይላል። ተከታትለህስ?
ጥንቸል ሰክራ እራሷን ስታ ስትነሳ በሩቅ አንበሳ ወድቆ ታያለች። ከዛ ምን አለች… "እኔ እኮ ስሰክር ማደርገውን አላውቅም፤ ዘረርኩት?" አለች አሉ።