ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች /የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን የ2017ዓ,ም የአንደኛው ሩብ አመት ማጠቃለያ ፈተና ውጤት የሚሰጠው ቅዳሜ ህዳር 28/2017 ዓ,ም በመሆኑ ልጅዎ የሚማርበት ቅርንጫፍ ት/ቤት ከጠዋቱ 2:30 እስከ 6 ሰአት በመገኘት የልጅዎን የፈተና ውጤት እንዲወስዱና በውጤቱ ዙሪያ ከመምህራን ጋር እንዲወያዩ እያስገነዘብን የፈተና ውጤት የሚሰጠው ለወላጅ ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን። ት/ቤቱ