ሰላም እርኩሳን ቅዱሳን እንደት ሰነበታችሁ
ሰመኑን እስራኤልን በማስታጠቅ ሙስሊም ሀገራትን ጋዛ ፊሊስጤም ኢራን ሉብናን ሲያስጨፈጭፉ የነበሩ የሀያላን ሀገራት አሜርካ ግንባር ቀደም ናት
ለዚህም አምላሽ የአለማት ጌታ አላህ ሰጥቷል እንግድህ ርኩሳን ጦርነቱን ከፈጣሪ ጋር ያደርጉት ይሆን ? ወደ ሰማይ ሰሩህ እንልቀቅ ማለታቸዉ የማይቀር ነዉ.
ይህንን ቅጣት ከዘመናት በፊት እስራኤላዉያን ተቀጥቅጠዉታል ለዚያም እስትንፍሳቸዉ እስካለ ድረስ አላህን እና ሙስሊሞችን ይዋጋሉ ግን ይሰምጣሉ
ነገሩ እንድህ ነዉ ከዘመናት በፊት ነብዩላህ የህያ የዘከርያ ልጅ ወይም ክርስቲያኖች እንደሚጠሩት መጥምቁ ዩሀንስ የዛካርያስ ልጅ እስራኤላዉያን አንገቱን በመቅደስ ዉስጥ እየፀለየ ወይም እየሰገደ ቀንጥሰዉ ለጋለሞታ ሴት በወጭት አቀረቡ
አራተኛዉ ገዥ ሄድሮስ ልደቱ ስለነበር ያቺ ጋለሞታ ሴት ርቃኗን እየጨፈረችለት ነበር እሷን ለማስደሰት ሲል የነብይን አንገት በወጭት ቆርጦ አመጣላት ያኔዉ ዘመን የነብያት ዘመን ስለሆነ ይህ ነብይ እስካባቱ ድሮጊቷን ያወግዙ ነበር እና
ንጉስ ሄድሮስ ቤት እርገጠዉ ሲጨፍሩ ዉለዉ ጀምበር ጠለቀች መሸ ሁሉም ፅጥ ርጭ አለ እነሡ ግን እርገጠዉን በመጨፈር ላይ ናቸዉ
አላህ የንጉስ ሄድሮስን ቤተመንግስት ምድር ተሠንጥቃ ከነቅራቅቦዉ ከነ ጋርዶቹ ከጋለሞታይቱ ከጨፍሪዎቹ ጋር ወደ ሰባተኛዉ ምድር አሰመጣቸዉ
በሌላ ቦታ የሚገኙ የመንግስቱ መኮንኖች ወታደሮች ባለስልጣናት ርኩሳን በሙሉ ተሠባሰቡ እናሆ የዛካርያ (የዘከሪያ ) አምላክ ዘከርያ በመፀለዩ ምክኒያት መቅሰፍትን አዉርዶብናል እናም ዘከርያን ጨምረን በመግደል የዘከርያን አምላክ እንበቀለዋለን በማለት ጦርነቱን በግልፅ ከአምላክ ጋር በማድረግ ዘከርያን አሳደዉ ገደሉ
ከዚያም እስራኤልላዉያን ቁርባኖቻቸዉ የሚያቀርቡባቸዉ ቦታዎች ደም እያንፈቀፈቀ. እንደ ድስት ዉሀ ይንተከተክ ጀመር
ይህ የሚያቀርቡት ቁርባን ነዉ ከፍልስጤም ከጋዛ የሆነ ንጉስን አላህ አስነሳባቸዉ በሀሰት አንዳቸዉም ከእስራኤል ምድር እንዳይወጡ እንድጨፈጨፉ ደማቸዉም ትልቅ ቦይ ተሠርቶ እንድፈስለት ንጉሱ አዘዘ ወታደሮቹም ወደ እስራኤል ገብተው የሚንተከተከዉን ደም ተመልክተዉ መነሻዉን ካልተናገሩ ደማቸዉ እንደሚፈስ ተነገራቸዉ ያደረጉትን ወንጀል ሁሉ ተናገሩ ሁላችሁም ከየቤታችሁ ሁለት አንድ አንድ በሬ እንሰሳ አምጡ በዉሀ የእነሡን ደም በቦይ እንለቃለን ብለዉ ምህረት ካደረጉላቸዉ በኃላ
የሚንተከተከዉን ደም የህያ ሆይ ደምልን መላሾች ነን ሲሉት ደም መንተክተኩን አቋመ
እነዚህ ሰዎች ስለ ድሞክራሲ ስለ ሰበአዊ መብት ዋና መሪዎች ነን ካሉ በኃላ የራሳቸዉን ህግ በመጣስ የሰዎችን ሰበአዊ ድሞክራሲያዊ መብት ገፈዋል ኩቡር የሰውን ልጅ ጨፍጭፈዋል ለዚያም ነዉ አላህ ላይነሱ እየቀበራቸዉ ያለዉ
አሜርካ ግማሽ ጎኗ በእሳት ግማሽ ጎኗ በመሬት መሰነሰጠቅ ሀይሏን የተቀማች ሀገር ጭምር ስትሆን ሙሉ በሙሉ አንድ እስቴት በአላህ ቁጣ የበሀሩ ዉሀ ተነስቶ በመገንፈል እንደ ኑህ ህዝብ ጠፍተዋል
✍ ሳራ https://t.me/ethiofu
ሰመኑን እስራኤልን በማስታጠቅ ሙስሊም ሀገራትን ጋዛ ፊሊስጤም ኢራን ሉብናን ሲያስጨፈጭፉ የነበሩ የሀያላን ሀገራት አሜርካ ግንባር ቀደም ናት
ለዚህም አምላሽ የአለማት ጌታ አላህ ሰጥቷል እንግድህ ርኩሳን ጦርነቱን ከፈጣሪ ጋር ያደርጉት ይሆን ? ወደ ሰማይ ሰሩህ እንልቀቅ ማለታቸዉ የማይቀር ነዉ.
ይህንን ቅጣት ከዘመናት በፊት እስራኤላዉያን ተቀጥቅጠዉታል ለዚያም እስትንፍሳቸዉ እስካለ ድረስ አላህን እና ሙስሊሞችን ይዋጋሉ ግን ይሰምጣሉ
ነገሩ እንድህ ነዉ ከዘመናት በፊት ነብዩላህ የህያ የዘከርያ ልጅ ወይም ክርስቲያኖች እንደሚጠሩት መጥምቁ ዩሀንስ የዛካርያስ ልጅ እስራኤላዉያን አንገቱን በመቅደስ ዉስጥ እየፀለየ ወይም እየሰገደ ቀንጥሰዉ ለጋለሞታ ሴት በወጭት አቀረቡ
አራተኛዉ ገዥ ሄድሮስ ልደቱ ስለነበር ያቺ ጋለሞታ ሴት ርቃኗን እየጨፈረችለት ነበር እሷን ለማስደሰት ሲል የነብይን አንገት በወጭት ቆርጦ አመጣላት ያኔዉ ዘመን የነብያት ዘመን ስለሆነ ይህ ነብይ እስካባቱ ድሮጊቷን ያወግዙ ነበር እና
ንጉስ ሄድሮስ ቤት እርገጠዉ ሲጨፍሩ ዉለዉ ጀምበር ጠለቀች መሸ ሁሉም ፅጥ ርጭ አለ እነሡ ግን እርገጠዉን በመጨፈር ላይ ናቸዉ
አላህ የንጉስ ሄድሮስን ቤተመንግስት ምድር ተሠንጥቃ ከነቅራቅቦዉ ከነ ጋርዶቹ ከጋለሞታይቱ ከጨፍሪዎቹ ጋር ወደ ሰባተኛዉ ምድር አሰመጣቸዉ
በሌላ ቦታ የሚገኙ የመንግስቱ መኮንኖች ወታደሮች ባለስልጣናት ርኩሳን በሙሉ ተሠባሰቡ እናሆ የዛካርያ (የዘከሪያ ) አምላክ ዘከርያ በመፀለዩ ምክኒያት መቅሰፍትን አዉርዶብናል እናም ዘከርያን ጨምረን በመግደል የዘከርያን አምላክ እንበቀለዋለን በማለት ጦርነቱን በግልፅ ከአምላክ ጋር በማድረግ ዘከርያን አሳደዉ ገደሉ
ከዚያም እስራኤልላዉያን ቁርባኖቻቸዉ የሚያቀርቡባቸዉ ቦታዎች ደም እያንፈቀፈቀ. እንደ ድስት ዉሀ ይንተከተክ ጀመር
ይህ የሚያቀርቡት ቁርባን ነዉ ከፍልስጤም ከጋዛ የሆነ ንጉስን አላህ አስነሳባቸዉ በሀሰት አንዳቸዉም ከእስራኤል ምድር እንዳይወጡ እንድጨፈጨፉ ደማቸዉም ትልቅ ቦይ ተሠርቶ እንድፈስለት ንጉሱ አዘዘ ወታደሮቹም ወደ እስራኤል ገብተው የሚንተከተከዉን ደም ተመልክተዉ መነሻዉን ካልተናገሩ ደማቸዉ እንደሚፈስ ተነገራቸዉ ያደረጉትን ወንጀል ሁሉ ተናገሩ ሁላችሁም ከየቤታችሁ ሁለት አንድ አንድ በሬ እንሰሳ አምጡ በዉሀ የእነሡን ደም በቦይ እንለቃለን ብለዉ ምህረት ካደረጉላቸዉ በኃላ
የሚንተከተከዉን ደም የህያ ሆይ ደምልን መላሾች ነን ሲሉት ደም መንተክተኩን አቋመ
እነዚህ ሰዎች ስለ ድሞክራሲ ስለ ሰበአዊ መብት ዋና መሪዎች ነን ካሉ በኃላ የራሳቸዉን ህግ በመጣስ የሰዎችን ሰበአዊ ድሞክራሲያዊ መብት ገፈዋል ኩቡር የሰውን ልጅ ጨፍጭፈዋል ለዚያም ነዉ አላህ ላይነሱ እየቀበራቸዉ ያለዉ
አሜርካ ግማሽ ጎኗ በእሳት ግማሽ ጎኗ በመሬት መሰነሰጠቅ ሀይሏን የተቀማች ሀገር ጭምር ስትሆን ሙሉ በሙሉ አንድ እስቴት በአላህ ቁጣ የበሀሩ ዉሀ ተነስቶ በመገንፈል እንደ ኑህ ህዝብ ጠፍተዋል
✍ ሳራ https://t.me/ethiofu