#Update #EXITEXAM
ነገ በዩኒቨርሲቲዎቻቹህ በኩል ታያላቹህ
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም የመውጫ ፈተና ውጤት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሬጅስትራር መላኩንና ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል ነገ ማየት እንደሚችሉ አሳውቋል።
https://t.me/ethiolibrary1
https://t.me/Ethiolibrary1Bot
ነገ በዩኒቨርሲቲዎቻቹህ በኩል ታያላቹህ
የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም የመውጫ ፈተና ውጤት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሬጅስትራር መላኩንና ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል ነገ ማየት እንደሚችሉ አሳውቋል።
https://t.me/ethiolibrary1
https://t.me/Ethiolibrary1Bot