🌿🌿🌿 ቀጠጥና(ዕፀ ደብተራ)🌿🌿🌿
#የቀጠጥና_ገቢር
፩ #ለጨብጥ ከ ፫ ላይ በወይራ አንካሴ ምሶ በትክል ድንጋይ ላይ ቀጥቅጦ ፫ ቀን በውሀ አፍልቶ ማጠጣት
፪ #በምጥ_ለታመመች_ሴት የቀጠጥናውን ስር በወይራ ፍም ማህፀንን ማጠን ነው ።
፫ #ለሁሉ_መስተፋቅር ስሩን አልሞ ደቁሶ በቅቤ ለውሶ መዝሙረ ዳዊት ከመያፈቅርን ፯ ጊዜ ደግሞ እራሱን ቀብቶ ወደ አደባባይ ቢወጣ ኩሉ ያፈቅሮ ።
፬ #በድንገት_ሆነ_በተለያየ_ምክንያት_እግሩ_ላበጠ
በቀጠጥናው ቅጠል በእሳት ሞቅ እያደረጉ መተኮስ ነው ።
፭ #የጠላት_ሙግት_በተነሳብህ_ግዜ በጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ቤተ ልሄም አመድ ከቀጠጥናው እንጨት ጋር የጊዮርጊስን መልከአ ደግመህ አመዱን በ፬ቱ ማዕዘን ለነፋስ ስጥ ዕፁን መፋቂያ አድርገህ እየፋቅህ ወደ ችሎቱ ሂድ ።
፮ #ጉሮሮው_ላበጠ_ሰው የቀጠጥናውን ስር በትክል ድንጋይ አልሞ በማር ህፃን ልጅ እንዲያዋህድላችሁ በማድረግ የታመመውን ሰው እህል ሳይቀምስ ጧት ጧት ለ፭ ቀን አቅምስ ።
፯ #ዘኢያወርድ #ለስንፈተ_ወሲብ የቀጠጥናና የጠንበለል የቀጋ አበባቸውን አልሞ በማር ለውሶ በ፫ በ፫ ቀን ፫ ጊዜ ይዋጥ
፰ #ለችፌ የቀጠጥናውን ስር ከጥፍሬና ከምድር እንቧይ ስር ጋር ህፃን ልጅ ደቁሶ በማር ለውሶ ከበሽተኛው ቁስል ለይ ማሰር እስከሚድን ድርስ አይፈታም ።
፱ #ተስቦ_ከቤት_እንዳይገባ የቀጠጥናው ስሩንም ቅጠሉንም እየዘፈዘፉ ጧት ጧት ቤቱን የቤቱን ቅፅረ ግቢ እርጭ ።
፲ #ብልቱ_ለደከመ ከጅብራ ስር ጋራ የቀጠጥናውን ስር ህፃን ልጅ ደቁሶ መዝሙረ ዳዊት እግዚአብሔርን ቆመን ፯ ጊዜ ደግመህ በጉሽ ጠላ ጠጣ ።
፲፩ #ትክሻው_ላበጠ_በሬ የቀጠጥናውን ስር ከእሬት ስር ጋር በእሳት አቃጥለህ በቅቤ ለውሰህ ቅባ ።
፲፪ #ለስራይ የቀጠጥናውን ስር ከቁንዶ በርበሬ ከ፯ ዘቢብ ጋር የአሞሌ ጨው ቀላቅለህ አብላው
፲፫ #ቅንቅን_በጆሮው_ለገባበት_ሰው የቀጠጥናውን ስር እየጨመቅህ ከጆሮው ጨምርበት ።
፲፬ #ለነስር የቀጠጥናውን ስር ከምድር እንቧይ ስር ጋር ህፃን ልጅ ደቁሶ በአዲስ ጨርቅ ቋጥሮ በግራ አፍንጫው ወትፍ ።
፲፭ #ትዳር_ላጣች_ሴት የቀጠጥናውን ስር ከምስረች ስር ጋራ ርእሰ አሌፋትን (ታውን) በነጭ ወረቀት ጽፈህ አሳርረህ ስሩንም ገበያ አዙራ በልህኩት ትጠጣው ።
፲፮ #ለሳል የቀጠጥናውን ስር ከጉመሮ ስር ጋር ቀቅሎ ጧት ጧት ፩ ፩ ፍንጃል ስተይ ።
፲፯ #ለራስ_ነቀርሳ ለቆሰለበት የቀጠጥናውን አበባ ከጽጌ ረዳ አበባ ጋር በፍየል ቅቤ አንጥሮ በአፍንጫው ግበር ።
፲፰ #ሆዱ_ለሚጮህ_እና_ለሚያቃጥለው የቀጠጥናውን ስርና የቄስ በደጄ ስሩን ቀቅሎ አልሞ ደቁሶ በማር ማብላት ነው
፲፱ #ሲበላ_ወደላይ_ለሚለውና_ለሚያቅለሸልሸው
በዕለት ውሀ ዘቢቡን ጨምቶ የቀጠጥናውን ቅጠል አልሞ ደቁሶ ከዘቢቡ ውሀ ጋር አዋህዶ በዋንጫ ይጠጣ ።
፳ #ለጥላ_ወጊ መከላከያ የቀጠጥናውን ስር በወይራ አንካሴ ምሶ እፀ አንግስን እየደገሙ ፫ ጊዜ ደግሞ መሄድ ነው ።
፳፩ #እንስሶችህን_አውሬ_እንዳይበላቸው የቀጠጥና ስሩንና ቅጠሉን በዕለት ውሀ ጨምቀህ ዘየሀድርን ፯ ጊዜ ደግሞ በየወሩ በረቱን እርጭ
፳፪ #በመብልና_በመጠጥ_ስራይ_ለተደረገበት የቀጠጥና ቅጠሉን ከምድር እንቧይና ከእንጭብር ቅጠል ጋራ አልሞ ደቁሶ በማር ለውሶ ጧት ጧት በልክ በልኩ መብላት ነው ።
፳፫ #ለስራይ_መከላከያ በመንፈቀ ሌሊት ፵ ክንድ ርቆ ልብስን አውልቆ በወይራ አንካሴ ቆፍሮ መቃብያንን ደግሞ የቀጠጥናውን ስር ነቅሎ ከአቱች ጋራ ሰፍቶ ቢይዙት የአቅብ ኩለሄ ።
፳፬ #መስተፍቅር ለተደረገበት ሰው የቀጠጥና ስሩን አልሞ ደቁሶ ከዝንጀሮ ኩስ ጋራ ፍትሀ ዘወልድን ደግሞ በጠላ ማጠጣት ነው ።
፳፭ #ለገበያ የቀጠጥና ስሩን ከነጭ ዕጣን ጋር አምጽኡን ደግመህ ታጠን ።
፳፮ #ቁስሉ_አልድንም ሲልና መግሉን ለማድረቅ የቀጠጥና ቅጠሉን አልሞ መነስነስ ነው ።
፳፮ #ከብትና_በግ_ፍየል_ሲከሱ የቀጠጥና ስርና ቅጠሉን አድርቆ በጨው አብላ ።
፳፯ #መስተባርር ለተደረገበት ሰው ቀጠጥናውን ረቡዕ ቀን ቆፍሮ በስሩ ላይ ፯ ቀን በትክል ዕብን ላይ ቀሞ ፍትሀ ዘወልድንና ጠቢበ ጠቢባንን ደግሞ በጣዝማ ማር ለውሶ መብላት ነው ።
፳፰ #ለሙግት የቀጠጥና ስሩን ነቅለህ ከቤትህ ደጃፍ አኑረህ ሌሊት ከመኝታህ ተነስተህ ጧፍ አብርተህ ስሩን በግራ እግርህ እረግጠህ ፍካሬን ትጠፍዕ ላይ እያጠፋህ ፯ ጊዜ ደግመህ በነጋታው ይዘህ ወደ ችሎት ሂድ ።
፳፱ #ለልጅ_አገረድ_መፍትሄ_ሀብት ባል ላጣች ሴት
የቀጠጥና ስሩን 3 ቦታ በወይራ አንካሴ ቆፍረህ ወፍ ባልቀመሰው ውሀ ዘፍዝፈህ እግዚኦ ሚበዝሀኑ ፯ ጊዜ ደግመህ ፫ ቀን የደጅ ማይ ትውጣበት ገላዋንም ትታጠብበት ግማሹን ትታጠብ፡ ዓዲ ለዘፀልኣ ምታ የቀጠጥና ስሩን በእሳት አቃጥሎ ዓይኗን ትኳል ።
#፴ #ለማንኛውም_አስፈላጊ_ነገር የቀጠጥና ስሩን ከ፫ ቦታ በወይራ አንካሴ ቆፍረህ ከትክል ድንጋይ ላይ ቀጥቅጠህ ከጽጌ ረዳ ጋር አዋህደህ ታጥነህ ተኛ
፴፩ #ለትምህርት የቀጠጥና አበባውን ከጠንበለልና ከጽጌ ረዳ አበባ ጋር በትክል ድንጋይ ደቁሰህ በብርጭቆ ከ፫ ዕብን ላይ ከፀሀይ ላይ አድርገህ መልክአ ኢየሱስን እየደገምክ አፍልተህ ስተይ ።
፴፪ #ማንኛውም_ክፉ_ነገር_እንዳይደስስብህ የቀጠጥናውን ከ፫ ቦታ ለይ በቀንድ ቢለዋ ምሰህ ስሩን ቆርጠህ የጥቁር ጤፍ ቂጣ ብር የምታህል ጋግረህ ቂጣውን ከተማሰው ጉድጓድ ውስጥ አድርገህ አፈሩን መልስበት የቀጠጥናውን ስር ቀጥቅጠህ አድርቀህ በብረት ምጣድ አሳርረህ ተነቀስ ዕድሜህ ድረስ ክፉ መከራ አያገኝህም ፡ ነገር ግን ስትቆርጥ ጥላህ እንዳያገኘው ተጠንቀቅ
፴፫ #ለመስተሀምምና_ለዛር_ውላጅ_ለጥላ_ወጊ
መጠበቂ የቀጠጥና ስሩን ከአንድ ቦታ ቆፍረህ ውሀ ባልነካው ቅቤ ዋጥ ።
፴፬ #ለሌባ የቀጠጥና ስር ከ፫ ቦታ በወይራ አንካሴ ምሰህ በግራ ፈትል ወስላታ መስክ ሰላቢ ከመቅብዕ ይቅለፁ ወከመ ሰም ይብረዱ በሎ ወቅትሎ ጥናክኤል ፯ ጊዜ አድራኤል ፯ ቃምናኤል ፯ በዝ ቃል ስትዞር እደር ተያዝ ዕደር አለህ ቃለ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ወቃለ እግዚአብሔር ይህን በዕፁ ላይ ፯ ጊዜ ደግመህ ፫ ጊዜ ቤቱን አዙረህ ከቤትህ ውስጥ ቅበር ።
፴፭ #ለመድፍነ_ፀር ቢስሚላሂ፡ሮሂማን፡ሮሂም፡ወሱሬቹ፡በሸናኤል፡ፈቸቸኤል፡ህያው፡ሆር፡ማሹ፡አሴር፡ሴኮ፡ጀመጀረ፡ሴሬ፡ጉሬ፡ወሬን፡በሬን፡ሀናቁፎ፡ጭጭኤል፡ናችር፡አልማችር፡በከመ፡ደፈንክ፡ልቦ፡ለዲያብሎስ፡ከማሁ፡ድፍን፡ልቦሙ፡ለፀርየ፡ወለጸላእትየ ... ብለህ ስርና ቅጠሉን ደቁሰህ አስማቱን በቀይ ቀለም ጽፈህ ከ፫ ላይ በእሳት አቃጥለህ በጥቁር ጤፍ ቂጣ ጋግረህ ለጸሊም ከልብ አብላ ።
፴፮ #ለወገብ_እና_ለጀርባ_ህመም የቀጠጥና ስርና ቅጠል ከአቱች ስር ጋራ ደቁሰህ አልመህ በአጓት ጠጣ
፴፯ #ለዓቃቤ_ርእስ የቀጠጥናውን አበባ ከትክል ዕብን ላይ ሰልቀህ ውሀ ባልነካው ቅቤ ለውሰህ ገጽህን ተቀባ እስከ ዓመት ከፀር የአቅበከ ።
፴፰ #ለመፍትሔ_ሀብት የቀጠጥናውን አበባ (አሉማ) የአመራሮ ፍሬ አደይ አበባ አንድነት ቀምመህ አምጽኡን ወይከስት አእዋመ ድረስ ፵፱ ጊዜ ደግመህ በአምሳያ ቅቤ ለውሰህ ራስህን ተቀባ ለሹመትም ይከውን ።
፴፱ #አልሸጥ_ላለ_ከብትና_ለማንኛውም_ንብረት የቀጠጥናውን ስር ነቅለህ በግራ እጅህ ይዘህ ሂድ ይሸጣል ።
፵ #ለገበያ የቀጠጥናውን ስርና የዘረጭ እንባይ የጭቁኝና የአስተናግር ስራቸውን ታጠን ።
፵፩ #ጆሮው_ለደነቆረ የቀጠጥና ፍሬውን ደቁሶ ከሰሊጥ ጋር አንጥሮ በትንሽ በትንሹ በጀሮው ይክተት
#የቀጠጥና_ገቢር
፩ #ለጨብጥ ከ ፫ ላይ በወይራ አንካሴ ምሶ በትክል ድንጋይ ላይ ቀጥቅጦ ፫ ቀን በውሀ አፍልቶ ማጠጣት
፪ #በምጥ_ለታመመች_ሴት የቀጠጥናውን ስር በወይራ ፍም ማህፀንን ማጠን ነው ።
፫ #ለሁሉ_መስተፋቅር ስሩን አልሞ ደቁሶ በቅቤ ለውሶ መዝሙረ ዳዊት ከመያፈቅርን ፯ ጊዜ ደግሞ እራሱን ቀብቶ ወደ አደባባይ ቢወጣ ኩሉ ያፈቅሮ ።
፬ #በድንገት_ሆነ_በተለያየ_ምክንያት_እግሩ_ላበጠ
በቀጠጥናው ቅጠል በእሳት ሞቅ እያደረጉ መተኮስ ነው ።
፭ #የጠላት_ሙግት_በተነሳብህ_ግዜ በጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ቤተ ልሄም አመድ ከቀጠጥናው እንጨት ጋር የጊዮርጊስን መልከአ ደግመህ አመዱን በ፬ቱ ማዕዘን ለነፋስ ስጥ ዕፁን መፋቂያ አድርገህ እየፋቅህ ወደ ችሎቱ ሂድ ።
፮ #ጉሮሮው_ላበጠ_ሰው የቀጠጥናውን ስር በትክል ድንጋይ አልሞ በማር ህፃን ልጅ እንዲያዋህድላችሁ በማድረግ የታመመውን ሰው እህል ሳይቀምስ ጧት ጧት ለ፭ ቀን አቅምስ ።
፯ #ዘኢያወርድ #ለስንፈተ_ወሲብ የቀጠጥናና የጠንበለል የቀጋ አበባቸውን አልሞ በማር ለውሶ በ፫ በ፫ ቀን ፫ ጊዜ ይዋጥ
፰ #ለችፌ የቀጠጥናውን ስር ከጥፍሬና ከምድር እንቧይ ስር ጋር ህፃን ልጅ ደቁሶ በማር ለውሶ ከበሽተኛው ቁስል ለይ ማሰር እስከሚድን ድርስ አይፈታም ።
፱ #ተስቦ_ከቤት_እንዳይገባ የቀጠጥናው ስሩንም ቅጠሉንም እየዘፈዘፉ ጧት ጧት ቤቱን የቤቱን ቅፅረ ግቢ እርጭ ።
፲ #ብልቱ_ለደከመ ከጅብራ ስር ጋራ የቀጠጥናውን ስር ህፃን ልጅ ደቁሶ መዝሙረ ዳዊት እግዚአብሔርን ቆመን ፯ ጊዜ ደግመህ በጉሽ ጠላ ጠጣ ።
፲፩ #ትክሻው_ላበጠ_በሬ የቀጠጥናውን ስር ከእሬት ስር ጋር በእሳት አቃጥለህ በቅቤ ለውሰህ ቅባ ።
፲፪ #ለስራይ የቀጠጥናውን ስር ከቁንዶ በርበሬ ከ፯ ዘቢብ ጋር የአሞሌ ጨው ቀላቅለህ አብላው
፲፫ #ቅንቅን_በጆሮው_ለገባበት_ሰው የቀጠጥናውን ስር እየጨመቅህ ከጆሮው ጨምርበት ።
፲፬ #ለነስር የቀጠጥናውን ስር ከምድር እንቧይ ስር ጋር ህፃን ልጅ ደቁሶ በአዲስ ጨርቅ ቋጥሮ በግራ አፍንጫው ወትፍ ።
፲፭ #ትዳር_ላጣች_ሴት የቀጠጥናውን ስር ከምስረች ስር ጋራ ርእሰ አሌፋትን (ታውን) በነጭ ወረቀት ጽፈህ አሳርረህ ስሩንም ገበያ አዙራ በልህኩት ትጠጣው ።
፲፮ #ለሳል የቀጠጥናውን ስር ከጉመሮ ስር ጋር ቀቅሎ ጧት ጧት ፩ ፩ ፍንጃል ስተይ ።
፲፯ #ለራስ_ነቀርሳ ለቆሰለበት የቀጠጥናውን አበባ ከጽጌ ረዳ አበባ ጋር በፍየል ቅቤ አንጥሮ በአፍንጫው ግበር ።
፲፰ #ሆዱ_ለሚጮህ_እና_ለሚያቃጥለው የቀጠጥናውን ስርና የቄስ በደጄ ስሩን ቀቅሎ አልሞ ደቁሶ በማር ማብላት ነው
፲፱ #ሲበላ_ወደላይ_ለሚለውና_ለሚያቅለሸልሸው
በዕለት ውሀ ዘቢቡን ጨምቶ የቀጠጥናውን ቅጠል አልሞ ደቁሶ ከዘቢቡ ውሀ ጋር አዋህዶ በዋንጫ ይጠጣ ።
፳ #ለጥላ_ወጊ መከላከያ የቀጠጥናውን ስር በወይራ አንካሴ ምሶ እፀ አንግስን እየደገሙ ፫ ጊዜ ደግሞ መሄድ ነው ።
፳፩ #እንስሶችህን_አውሬ_እንዳይበላቸው የቀጠጥና ስሩንና ቅጠሉን በዕለት ውሀ ጨምቀህ ዘየሀድርን ፯ ጊዜ ደግሞ በየወሩ በረቱን እርጭ
፳፪ #በመብልና_በመጠጥ_ስራይ_ለተደረገበት የቀጠጥና ቅጠሉን ከምድር እንቧይና ከእንጭብር ቅጠል ጋራ አልሞ ደቁሶ በማር ለውሶ ጧት ጧት በልክ በልኩ መብላት ነው ።
፳፫ #ለስራይ_መከላከያ በመንፈቀ ሌሊት ፵ ክንድ ርቆ ልብስን አውልቆ በወይራ አንካሴ ቆፍሮ መቃብያንን ደግሞ የቀጠጥናውን ስር ነቅሎ ከአቱች ጋራ ሰፍቶ ቢይዙት የአቅብ ኩለሄ ።
፳፬ #መስተፍቅር ለተደረገበት ሰው የቀጠጥና ስሩን አልሞ ደቁሶ ከዝንጀሮ ኩስ ጋራ ፍትሀ ዘወልድን ደግሞ በጠላ ማጠጣት ነው ።
፳፭ #ለገበያ የቀጠጥና ስሩን ከነጭ ዕጣን ጋር አምጽኡን ደግመህ ታጠን ።
፳፮ #ቁስሉ_አልድንም ሲልና መግሉን ለማድረቅ የቀጠጥና ቅጠሉን አልሞ መነስነስ ነው ።
፳፮ #ከብትና_በግ_ፍየል_ሲከሱ የቀጠጥና ስርና ቅጠሉን አድርቆ በጨው አብላ ።
፳፯ #መስተባርር ለተደረገበት ሰው ቀጠጥናውን ረቡዕ ቀን ቆፍሮ በስሩ ላይ ፯ ቀን በትክል ዕብን ላይ ቀሞ ፍትሀ ዘወልድንና ጠቢበ ጠቢባንን ደግሞ በጣዝማ ማር ለውሶ መብላት ነው ።
፳፰ #ለሙግት የቀጠጥና ስሩን ነቅለህ ከቤትህ ደጃፍ አኑረህ ሌሊት ከመኝታህ ተነስተህ ጧፍ አብርተህ ስሩን በግራ እግርህ እረግጠህ ፍካሬን ትጠፍዕ ላይ እያጠፋህ ፯ ጊዜ ደግመህ በነጋታው ይዘህ ወደ ችሎት ሂድ ።
፳፱ #ለልጅ_አገረድ_መፍትሄ_ሀብት ባል ላጣች ሴት
የቀጠጥና ስሩን 3 ቦታ በወይራ አንካሴ ቆፍረህ ወፍ ባልቀመሰው ውሀ ዘፍዝፈህ እግዚኦ ሚበዝሀኑ ፯ ጊዜ ደግመህ ፫ ቀን የደጅ ማይ ትውጣበት ገላዋንም ትታጠብበት ግማሹን ትታጠብ፡ ዓዲ ለዘፀልኣ ምታ የቀጠጥና ስሩን በእሳት አቃጥሎ ዓይኗን ትኳል ።
#፴ #ለማንኛውም_አስፈላጊ_ነገር የቀጠጥና ስሩን ከ፫ ቦታ በወይራ አንካሴ ቆፍረህ ከትክል ድንጋይ ላይ ቀጥቅጠህ ከጽጌ ረዳ ጋር አዋህደህ ታጥነህ ተኛ
፴፩ #ለትምህርት የቀጠጥና አበባውን ከጠንበለልና ከጽጌ ረዳ አበባ ጋር በትክል ድንጋይ ደቁሰህ በብርጭቆ ከ፫ ዕብን ላይ ከፀሀይ ላይ አድርገህ መልክአ ኢየሱስን እየደገምክ አፍልተህ ስተይ ።
፴፪ #ማንኛውም_ክፉ_ነገር_እንዳይደስስብህ የቀጠጥናውን ከ፫ ቦታ ለይ በቀንድ ቢለዋ ምሰህ ስሩን ቆርጠህ የጥቁር ጤፍ ቂጣ ብር የምታህል ጋግረህ ቂጣውን ከተማሰው ጉድጓድ ውስጥ አድርገህ አፈሩን መልስበት የቀጠጥናውን ስር ቀጥቅጠህ አድርቀህ በብረት ምጣድ አሳርረህ ተነቀስ ዕድሜህ ድረስ ክፉ መከራ አያገኝህም ፡ ነገር ግን ስትቆርጥ ጥላህ እንዳያገኘው ተጠንቀቅ
፴፫ #ለመስተሀምምና_ለዛር_ውላጅ_ለጥላ_ወጊ
መጠበቂ የቀጠጥና ስሩን ከአንድ ቦታ ቆፍረህ ውሀ ባልነካው ቅቤ ዋጥ ።
፴፬ #ለሌባ የቀጠጥና ስር ከ፫ ቦታ በወይራ አንካሴ ምሰህ በግራ ፈትል ወስላታ መስክ ሰላቢ ከመቅብዕ ይቅለፁ ወከመ ሰም ይብረዱ በሎ ወቅትሎ ጥናክኤል ፯ ጊዜ አድራኤል ፯ ቃምናኤል ፯ በዝ ቃል ስትዞር እደር ተያዝ ዕደር አለህ ቃለ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ወቃለ እግዚአብሔር ይህን በዕፁ ላይ ፯ ጊዜ ደግመህ ፫ ጊዜ ቤቱን አዙረህ ከቤትህ ውስጥ ቅበር ።
፴፭ #ለመድፍነ_ፀር ቢስሚላሂ፡ሮሂማን፡ሮሂም፡ወሱሬቹ፡በሸናኤል፡ፈቸቸኤል፡ህያው፡ሆር፡ማሹ፡አሴር፡ሴኮ፡ጀመጀረ፡ሴሬ፡ጉሬ፡ወሬን፡በሬን፡ሀናቁፎ፡ጭጭኤል፡ናችር፡አልማችር፡በከመ፡ደፈንክ፡ልቦ፡ለዲያብሎስ፡ከማሁ፡ድፍን፡ልቦሙ፡ለፀርየ፡ወለጸላእትየ ... ብለህ ስርና ቅጠሉን ደቁሰህ አስማቱን በቀይ ቀለም ጽፈህ ከ፫ ላይ በእሳት አቃጥለህ በጥቁር ጤፍ ቂጣ ጋግረህ ለጸሊም ከልብ አብላ ።
፴፮ #ለወገብ_እና_ለጀርባ_ህመም የቀጠጥና ስርና ቅጠል ከአቱች ስር ጋራ ደቁሰህ አልመህ በአጓት ጠጣ
፴፯ #ለዓቃቤ_ርእስ የቀጠጥናውን አበባ ከትክል ዕብን ላይ ሰልቀህ ውሀ ባልነካው ቅቤ ለውሰህ ገጽህን ተቀባ እስከ ዓመት ከፀር የአቅበከ ።
፴፰ #ለመፍትሔ_ሀብት የቀጠጥናውን አበባ (አሉማ) የአመራሮ ፍሬ አደይ አበባ አንድነት ቀምመህ አምጽኡን ወይከስት አእዋመ ድረስ ፵፱ ጊዜ ደግመህ በአምሳያ ቅቤ ለውሰህ ራስህን ተቀባ ለሹመትም ይከውን ።
፴፱ #አልሸጥ_ላለ_ከብትና_ለማንኛውም_ንብረት የቀጠጥናውን ስር ነቅለህ በግራ እጅህ ይዘህ ሂድ ይሸጣል ።
፵ #ለገበያ የቀጠጥናውን ስርና የዘረጭ እንባይ የጭቁኝና የአስተናግር ስራቸውን ታጠን ።
፵፩ #ጆሮው_ለደነቆረ የቀጠጥና ፍሬውን ደቁሶ ከሰሊጥ ጋር አንጥሮ በትንሽ በትንሹ በጀሮው ይክተት