"በኢራን በሞት ፍርድ የሚቀጡ ሰዎች ቁጥር ከአመት ወደ አመት እየጨመረ መጥቷል" - ቮልከር ተርክ
በኢራን የሞት ቅጣትን እየጨመረ መምጣቱ ሀገሪቱን ተከትሎ ድርጊቱን በዘላቂነት እንድታቆም ተ.መ.ድ ጠይቋል።
በተ.መ.ድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ኃላፊ ቮልከር ተርክ፣ "በኢራን በሞት ፍርድ የሚቀጡ ሰዎች ቁጥር ከአመት ወደ አመት እየጨመረ መጥቷል" ሲሉ ተናግረዋል።
ተርክ፣ ባለፈው የፈረንጆቹ አመት 2024 ብቻ 900 ኢራናውያን የሞት ፍርድ ቅጣት እንደተላለፈባቸው አመላክተዋል።
ከእነዚህ ውስጥ 40 የሚሆኑት በአንድ ሳምንት ውስጥ እርምጃ የተወሰደባቸው እንደሆኑ ገልጸዋል። #voa
@ThiqahEth
በኢራን የሞት ቅጣትን እየጨመረ መምጣቱ ሀገሪቱን ተከትሎ ድርጊቱን በዘላቂነት እንድታቆም ተ.መ.ድ ጠይቋል።
በተ.መ.ድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ኃላፊ ቮልከር ተርክ፣ "በኢራን በሞት ፍርድ የሚቀጡ ሰዎች ቁጥር ከአመት ወደ አመት እየጨመረ መጥቷል" ሲሉ ተናግረዋል።
ተርክ፣ ባለፈው የፈረንጆቹ አመት 2024 ብቻ 900 ኢራናውያን የሞት ፍርድ ቅጣት እንደተላለፈባቸው አመላክተዋል።
ከእነዚህ ውስጥ 40 የሚሆኑት በአንድ ሳምንት ውስጥ እርምጃ የተወሰደባቸው እንደሆኑ ገልጸዋል። #voa
@ThiqahEth