"የሱዳን ጦር የኬሚካል የጦር መሳሪያዎችን እየተጠቀመ ነው"- አሜሪካ
አሜሪካ የሱዳን ጦር የኬሚካል የጦር መሳሪያዎችን እየተጠቀመ ነው ስትል ወነጀለች፡፡
ሱዳናውያን "ህዝብ በብዛት በሚኖርባት በዋና ከተማዋ ካርቱም የጦር መሳሪያው ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል" በሚል ስጋት ላይ ይገኛሉ ሲሉ አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣን ተናግረዋል፡፡
አሜሪካ ከሳምንት በፊት በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጂነራል ሀምዳን ዳጋሎ ላይ ማዕቀብ መጣሏን አስታውቃ ነበር፡፡
ማዕቀቡ ንጹሃንን በቦምብ በመግደል እና ርሃብን እንደጦር መሳሪያ በመጠቀም ወንጀል ነው ተብሏል፡፡ #semafor
@ThiqahEth
አሜሪካ የሱዳን ጦር የኬሚካል የጦር መሳሪያዎችን እየተጠቀመ ነው ስትል ወነጀለች፡፡
ሱዳናውያን "ህዝብ በብዛት በሚኖርባት በዋና ከተማዋ ካርቱም የጦር መሳሪያው ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል" በሚል ስጋት ላይ ይገኛሉ ሲሉ አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣን ተናግረዋል፡፡
አሜሪካ ከሳምንት በፊት በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጂነራል ሀምዳን ዳጋሎ ላይ ማዕቀብ መጣሏን አስታውቃ ነበር፡፡
ማዕቀቡ ንጹሃንን በቦምብ በመግደል እና ርሃብን እንደጦር መሳሪያ በመጠቀም ወንጀል ነው ተብሏል፡፡ #semafor
@ThiqahEth