በአንጎላ የኮሌራ ወረርሽኝ መከሰቱ ተሰማ፡፡
በተያዘው የጥር ወር በጥርጣሬ ከተለዩት 400 ሰዎች ውስጥ 75 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ፤ 20 የሚሆኑት ደግሞ ህይወታቸው አልፏል፡፡
የአንጎላ ባለስልጣናት የበሽታውን ስርጭት ለመግታትና ለህብረተሰቡ ግንዛቤ ለማስጨበጥ እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡
ወረርሽኙ የተከሰተው 1.2 ሚሊዮን ህዝብ በሚገኝባት የሉብዳ ግዛት ነው ተብሏል፡፡ #lusa
@ThiqahEth
በተያዘው የጥር ወር በጥርጣሬ ከተለዩት 400 ሰዎች ውስጥ 75 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ፤ 20 የሚሆኑት ደግሞ ህይወታቸው አልፏል፡፡
የአንጎላ ባለስልጣናት የበሽታውን ስርጭት ለመግታትና ለህብረተሰቡ ግንዛቤ ለማስጨበጥ እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡
ወረርሽኙ የተከሰተው 1.2 ሚሊዮን ህዝብ በሚገኝባት የሉብዳ ግዛት ነው ተብሏል፡፡ #lusa
@ThiqahEth