''ሀማስ ታጋቾችን እስከ ቅዳሜ ድረስ ካልለቀቀ ስምምነቱ ይፈርሳል'' - እስራዔል
''እስራዔል ስምምነቱን ቀድማ ስለጣሰች ታጋቾችን የመልቀቅ እቅዴን አዘግይቸዋለሁ'' - ሀማስ
ጠቅላይ ሚኒስትር ቢኒያም ኒታንያሁ እስራዔላዊ ታጋቾች እስከ ቅዳሜ እኩለቀን ድረስ ካልተለቀቁ እስራዔል እርምጃ እንደምትወስድ አስጠንቅቀዋል፡፡
ኒታንያሁ ከብሄራዊ የጸጥታ ኮሜቴው ጋር ባደረጉት ስብሰባ በአሁኑ ወቅት 76 ዜጎች በሀማስ እገታ ስር መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡
ሀማስ በበኩሉ፣ እስራኤል ስምምነቱን ቀድማ ስለጣሰች ታጋቾችን የመልቀቅ እቅዴን አዘግየቸዋለሁ" ብሏል።
ወደ ፊትም ዝርዝር መረጃዎች እንደሚያሳውቅ ገልጾ፣ ለስምምነቱ መጣስ እስራዔልን ተጠያቂ አድርጓል፡፡#scroll
@ThiqahEth
''እስራዔል ስምምነቱን ቀድማ ስለጣሰች ታጋቾችን የመልቀቅ እቅዴን አዘግይቸዋለሁ'' - ሀማስ
ጠቅላይ ሚኒስትር ቢኒያም ኒታንያሁ እስራዔላዊ ታጋቾች እስከ ቅዳሜ እኩለቀን ድረስ ካልተለቀቁ እስራዔል እርምጃ እንደምትወስድ አስጠንቅቀዋል፡፡
ኒታንያሁ ከብሄራዊ የጸጥታ ኮሜቴው ጋር ባደረጉት ስብሰባ በአሁኑ ወቅት 76 ዜጎች በሀማስ እገታ ስር መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡
ሀማስ በበኩሉ፣ እስራኤል ስምምነቱን ቀድማ ስለጣሰች ታጋቾችን የመልቀቅ እቅዴን አዘግየቸዋለሁ" ብሏል።
ወደ ፊትም ዝርዝር መረጃዎች እንደሚያሳውቅ ገልጾ፣ ለስምምነቱ መጣስ እስራዔልን ተጠያቂ አድርጓል፡፡#scroll
@ThiqahEth