''በየአመቱ ወደ 400,000 የሚጠጉ ህጻናት በካንሰር በሽታ ይያዛሉ'' - ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም
በመላው ዓለም በካንሰር በሽታ የሚጠቁት ህጻናት ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡
የድርጅቱ ዳይሬክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም (ዶ/ር)፣ ዓለም ዓቀፍ የጤና ጉዳዮችን አስመልክቶ በበይነመረብ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ቴዎድሮስ በመግለጫቸው፣ ''ከፍተኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት 90 % የሚሆኑ ህጻናት የመዳን እድል ሲኖራቸው በታዳጊ ሀገራት ግን የመዳን እድል ያላቸው ህጻናት 30 % ብቻ ናቸው'' ሲሉ አብራርተዋል፡፡
የመካከለኛ ገቢ እና አነስተኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት የህይወት አድን ህክምና እየተሰጠ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡
"በየዓመቱ ወደ 400,000 የሚጠጉ ሆጻናት በካንስር በሽታ ይይዛሉ" ሲሉም ተናግረዋል። #peoplesgazette
@ThiqahEth
በመላው ዓለም በካንሰር በሽታ የሚጠቁት ህጻናት ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡
የድርጅቱ ዳይሬክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም (ዶ/ር)፣ ዓለም ዓቀፍ የጤና ጉዳዮችን አስመልክቶ በበይነመረብ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ቴዎድሮስ በመግለጫቸው፣ ''ከፍተኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት 90 % የሚሆኑ ህጻናት የመዳን እድል ሲኖራቸው በታዳጊ ሀገራት ግን የመዳን እድል ያላቸው ህጻናት 30 % ብቻ ናቸው'' ሲሉ አብራርተዋል፡፡
የመካከለኛ ገቢ እና አነስተኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት የህይወት አድን ህክምና እየተሰጠ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡
"በየዓመቱ ወደ 400,000 የሚጠጉ ሆጻናት በካንስር በሽታ ይይዛሉ" ሲሉም ተናግረዋል። #peoplesgazette
@ThiqahEth