YeneTube


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለሁለት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን ለማልማት ጨረታ ማዉጣቱን አስታወቀ!

ተቋሙ በሶማሌ ክልል ጋድ እና በአፋር ክልል ወራንሶ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን በመንግስት እና በግል አጋርነት ለማልማት ነዉ ጨረታ ማዉጣቱን የገለፀው።

ከአሁን ቀደም በመንግሥት እና በግል አጋርነት ማዕቀፍ ከንፋስ ኃይል 300 ሜጋ ዋት ለማመንጨት አሜአ ፓወር ከተሰኘ የተባበሩት አረብ ኤመሬቶች ኩባንያ ስምምነት በመፍጠር ወደ ሥራ መገባቱ ይታወቃል፡፡

እነዚህ ሁለቱ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች 225 ሜጋ ዋት ኃይል በማመንጨት የኃይል ስብጥሩን ለማስፋት እንደሚያስችል ተስፋ ተጥሎበታል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa


🚀 Meet DUBAI University Admission Officers – Face to Face!

📅 Date: Saturday, February 15
Time: 3:00 – 7:00 Ethiopian time
📍 Location: Bole Medhalem Road, Selam City Mall, 3rd Floor, Office No. 308, Addis Ababa, Ethiopia

✅ FREE Face-to-Face Consultations with UEA University Admission Officers!

✅ Ask About:

🔹 Application Process 📄
🔹 Visa Guidance 🛂
🔹 Transfer Options to the UK, Europe, and the USA after studying for two years at DUBAI ✈️
✅ More Scholarships & Discount Coupons available for the event!


**ከዱባይ ዩኒቨርስቲ ተወካዮች ጋር በቀጥታ ጥያቄዎች ለመጠየቅ የካቲት 15 በዪኒቨርሳል የትምህርት አማካሪ በሚያዘጋጀው ኘሮግራም ላይ በነፃ ይሳተፉ፤ ይጠይቁ።

📱 Contact Numbers:
0908277979
0920244166
0930652527

📍 Event Location:
ሰላም ሞል, 3ኛ ፎቅ ቢሮ 308 እና 309

🆓 THE EVENT IS FREE!

🆓 Application is Free!


በኦሮሚያ ክልል በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ26 ሰዎች ሕይወት አለፈ!

ምስራቅ ወለጋ ዞን ጉዳያ ቢላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ26 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።አደጋው ከሻምቡ ከተማ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በመገልበጡ ነው የተከሰተው፡፡

በደረሰው አደጋም የ26 ሰዎች ሕይወት ወዲያው ሲያልፍ 42 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን የዞኑ የትራፊክ ደህንነት ሃላፊ ኢንስፔክተር አስናቀ መስፍን ተናግረዋል፡፡በአደጋው ሕይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችልም ሃላፊው ገልጸዋል፡፡

Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa


በትግራይ ወቅታዊ ጉዳይ ለመወያየት የአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ዴንማርክ፣ ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ህብረት ልዑካን መቀለ መግባታቸው ተገለጸ!

የአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ዴንማርክ፣ ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ህብረት ልዑካን ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም መቀለ መግባታቸው ተገለጸ።ልዑካኑ መቀለ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

የልዑካን ቡድኑ በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት አተገባበር፣ በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ እና በክልሉ ዘላቂ ሰላም ማረጋገጥ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ጋር ይመክራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ከትግራይ ቴሌቪዢን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

ከሳለፍነው አመት መገባደጃ ጀምሮ በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር የሆኑት ኤርቪን ማሲንጋን ጨምሮ የበርካታ ሀገራት ተወካዮች ወደ ትግራይ በማቅናት በህወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረውን ውዝግብ ለማርገብ ትኩረት ያደረገ ጉብኝቶች ሲያደርጉ እንደነበር ይታወሳል።

@YeneTube @FikerAssefa


"ወደ ሀገሬ እንዳልገባ ተከልክያለሁ" ያሉት አቶ ልደቱ አያሌው በሌላ ሀገር አየር መንገድ አማካኝነት ወደ #ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ ገለጹ!

በ #አሜሪካ የነበሩት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው "ወደ ሀገሬ እንዳልገባ ተከልክያለሁ" ሲሉ ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እንዳልቻሉ ተናግረዋል።ነገር ግን ይህ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሊያደርጉት የነበረው ጉዞ በኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል እንደጣለባቸው የተገለጸላቸው የጉዞ ዕገዳ ቢኖርም፣ በሌላ ሀገር አየር መንገድ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚጓዙ ለቢቢሲ ገልጸዋል።

ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ ለየካቲት 3/2017 ዓ.ም. የአውሮፕላን ቲኬት ቆርጠው በአትላንታ አየር ማረፊያ ቢገኙም መሳፈር እንዳልቻሉ አስታውቀዋል።"ቲኬቱ የተረጋገጠ ነው።ፖስፖርቴም ለሚቀጥሉት 11 ወራት የሚያገለግል ነው" ሲሉ ለቢቢሲ የተናገሩት አቶ ልደቱ፤ ነገር ግን አየር ማረፊያ ሲደርሱ "በአሜሪካ የኢትዮጵያን ኤምባሲን" አነጋግረው ልዩ ፈቃድ ካላገኙ መጓዝ እንደማይችሉ እንደተናገራቸው ገልፀዋል።

አክለው ከሥራ አስኪያጁ [የአየር መንገድ] የተሰጣቸው ምላሽ "እገዳ ስተለጣለብህ እኛ ምንም ማድረግ አንችልም" የሚል እንደሆነ ጠቁመው "አሜሪካ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አመልክተህ በእነሱ በኩል እገዳው ካልተነሳልህ መብረር አትችልም" መባላቸውን አስታውቀዋል።"በሌላ አየር መንገድ ቲኬት ለመቁረጥ እየተዘጋጀሁ ነው። አዲስ አበባ ስደርስ ደግሞ የሚሆነው አያለሁ።ወደ ሀገር እንዳልገባ ለመከልከል የሚያስችል ምንም ዓይነት ሕግ የለም" ብለዋል።

@YeneTube @FikerAssefa


ሐማስ ታጋቾችን እንደማይለቅ አስታወቀ።

በቀጣዩ ቅዳሜ ይለቀቃሉ ተብሎ ሲጠበቁ የነበሩ ሦስት እሥራኤላዊያን ታጋቾችን እንደማይለቅ ሐማስ አስታውቋል።ሐማስ ከዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረሱ እንደ ምክንያትነት የጠቀሰው እሥራኤል የተኩስ አቁም ሥምምነቱን ጥሳለች ብሎ ማመኑ ነው ተብሏል።

በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሐማስ በመጪው ቅዳሜ ሁሉንም ታጋቾች የማይለቅ ከሆነ የተኩስ አቁም ሥምምነቱ ሊሰረዝ እንደሚገባ ጠቅሰው ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን "እሥራኤል የፈቀደችውን ማድረግ ትችላለች" ብለዋል።የእሥራኤል የመከላከያ ሚኒስትር እሥራኤል ካትዝ ይህንን የሐማስ ውሳኔ "የተኩስ አቁም ሥምምነቱን ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ ነው" ብለውታል።

@YeneTube @FikerAssefa


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
- አዲስ አበባ
- ሀረር
- ድሬደዋ
- ባህርዳር
- ሀዋሳ
- መቐለ
- አርባምንጭ
- ነጌሌ ቦረና
- ወላይታ ሶዶ
- ሰመራ
- አፋር ሎጊያ


ፍቅረኛዎን ሰፕራይዝ ያድርጉ ዛሬ ይዘዙን በንጋታው እናደርሳለን።


ለማዘዝ @Fikerassefa
0926389973 ይደውሉ


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


የቦንብ ጥቃት

በትግራይ ክልልጰሽሬ ከተማ በተወረወረ ቦንብ ንፁሃን ላይ ጉዳት ደረሰ

ትናንት ምሽት በሽሬ ከተማ በተለምዶ ሀረግ ፓርክ በተባለ ሰፈር ቦንብ ተወርውሮ ንፁሃን ላይ ጉዳት ደርሷል። በተወረወረው የቦንቦ ፍንዳታ ጉዳት የደረሰባቸው የህክምና እርዳታ እያገኙ መሆኑ ከቦታው የደረሰን መረጃ ያሳያል።

በተጨማሪ መረጃ በዚሁ አካባቢ በጥር ወር ተመሳሳይ ቦምብ ተጥሎ ሳይፈንዳና ጉዳት ሳያደርስ እንደቀረ ታውቋል።

@Yenetube @Fikerassefa


Репост из: YeneTube
አስደሳች ዜና ከ ሬንቶሎ 🎉

ድርጅታችን Rentolo ከ ፌደራል ቴክኒክ እና ሞያ እና ከ Canada Red Seal program ጋር በመሆን በ Construction ,Mining, Agriculture , Automotive እና Industrial ዘርፎች ላይ የተለያዪ በ አለም አቀፍ ደረጃ ብቁ ባለሙያ የሚያደርጓችሁን ስልጠናዎች እና የስራ ቅጥሮችን ይዞላችሁ መቷል።

ስልጠናዎችን ካጠናቀቁ እና ሰርተፍኬት ካገኙ ቦሀላ እንደ Middle east, North America , Europe, Oceania እና Africa ባሉ ቦታዎች ላይ የስራ እድሎችን እናመቻቻለን።

መስፈርት: ከላይ በተጠቀሱት ዘርፎች በ tvet ፣ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ የተመረቃችሁ እንዲሁም በዘርፉ የተሰማራችሁ ባለሞያዎች የዚህ እድል ተሳታፊ እንድትሆኑ ስንጋብዝ በታላቅ ደስታ ነው።

Limited seats are left‼️

አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ 🔗 በመጫን ለስልጠናው ይመዝገቡ።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeUnkxwifTR0YQyiiLSuSduGHK9taDe5sZgZsc5oQe1t2awvQ/viewform?usp=sharing

ለበለጠ መረጃ አካውንቶቻችንን ፎሎ ያድርጉ:
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@tolo_rent?_t=8ruJs2srS5Q&_r=1
ቴሌግራም : https://t.me/tolorent

ለበለጠ መረጃ ፡ 0986828656 / 0986838656


Репост из: YeneTube
#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273


Репост из: YeneTube
አቅመ ደካማወችን በነፃ ሀኪም ጥበቡ

እውነታውን ቻናሉን በመቀላቀል የብዙሀኖችን ድምፅ እንስማ

ታምራዊ ፈውስ እና ሰወች ከነበራቸው ህምም በሽታ ሲፈወሱ ሲመሰክሩ እንባቸው ሲታበስ  የምናይበትን ቻናል በመቀላቀል አይተን ተረድተን ለሌሎች ሸር እናድርግ  ኢትዮጵያውይነት ደግነት
    👇
https://vm.tiktok.com/ZMkQ1pTSL/
    ለበለጠ መረጃ
      ሀኪም ጥበቡ
0912718883
0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ
👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ
ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው 
አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ
ይፈወስ
https://vm.tiktok.com/ZMkQJh8WX/


"ጠበቃዎችን እያነጋገርኩ ነው፣ በአቪዬሽን ህግ ሊከለክሉኝ እንደማይችሉ ተነግሮኛል"- አቶ ልደቱ አያሌው ለመሠረት ሚድያ

(መሠረት ሚድያ)- ዛሬ ጠዋት ከአሜሪካ ወደ ሀገራቸው ኢትዮጵያ ለመጓዝ በአትላንታ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ቢገኙም እንዳይሳፈሩ የተደረጉት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው ጉዳዩን በህግ ሊይዙት እንደሚችሉ ተናገሩ።

"አየር ማረፊያው ስገኝ ሰራተኞቹ የ boarding pass ማውጣት እምቢ አላቸው፣ የአየር መንገዱ ሰራተኞች ያሉኝ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲን አነጋግሬ የተለየ ፈቃድ ካልተሰጠኝ በስተቀር ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እንደማልችል ነው" ብለው ለመሠረት ሚድያ የተናገሩት አቶ ልደቱ ዋሽንግተን ወደሚገኘው ኤምባሲ ስልክ ቢደውሉም ጥሪ የሚያነሳ ማሽን እንጂ የኤምባሲው ሰራተኖችን ማነጋገር እንዳልቻሉ ጠቅሰዋል።

"ወደ ሀገሬ መሄድ ማንም ሊከለክለኝ አይችልም፣ ሀገሬ ከሄድኩ በኋላ ግን ማሰር ይችላሉ። በአሸባሪነት ወንጀል ሊከሰኝ እንደሚፈልግና በቁጥጥር ስር እንድውል ከኢንተር-ፖል ጋር ጭምር እየተነጋገረ እንደሆነ ሲገልፅ የነበረው የኢትዮዽያ መንግስት ዛሬ በራሴ ፈቃድ ወደ አገሬ ለመመለስ ስሞክር በእኔ ላይ ህገ-ወጥ ክልከላ ማድረጉ አስገርሞኛል" ያሉት ፖለቲከኛው ከአመታት በፊት ለህክምና ከሀገር ሲወጡ ከልክሏቸው እንደነበር፣ አሁን ደግሞ ሊመለሱ ሲፈልጉ መከልከሉ እንቆቅልሽ እንደሆነባቸው ጨምረው ተናግረዋል።

"መሄድ አለብኝ፣ በመብቴ ጉዳይ አልደራደርም። ጠበቆችም እያነጋገሩኝ ነው፣ በአቪዬሽን ህግ ሊከለክሉኝ እንደማይችሉ ተነግሮኛል" በማለት ወደ ሀገር ቤት በመመለስ በሀገራቸው የፖለቲካ ምህዳር ላይ ንቁ ተሳትፎ ለማድረግ ቁርጠኛ አቋም እንዳላቸው ለሚድያችን ተናገረዋል።

መረጃን ከመሠረት!

@MeseretMedia


ኢትዮዽያ መጓዝ እንደማልችል በአትላንታ የኢትዮዽያ አየር መንገድ ሀላፊ በሆኑት በአቶ ተሾመ ገ/ስላሴ ተነግሮኝ ተመልሻለሁ።

አቶ ልደቱ አያሌው


ወደ ኢትዮዽያ ለመሄድ በኢትዮዽያ አየር መንገድ ትኬት የቆረጥኩት ለዛሬ ስለሆነ ከጧቱ 12 ሰዓት በአትላንታ
ዓለም-አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝቸ ነበር። የአገልግሎት ጊዜው ያላለፈ የኢትዮዽያ ፓስፖርትና የተረጋገጠ የጉዞ ትኬት ይዥ የተገኘሁ ቢሆንም የኢትዮዽያ አየር መንገድ ግን በአሜሪካ የኢትዮዽያ ኤምባሲን አነጋግሬ የተለየ ፈቃድ ካልተሰጠኝ በስተቀር ወደ ኢትዮዽያ መጓዝ እንደማልችል በአትላንታ የኢትዮዽያ አየር መንገድ ሀላፊ በሆኑት በአቶ ተሾመ ገ/ስላሴ ተነግሮኝ ተመልሻለሁ።

በአሸባሪነት ወንጀል ሊከሰኝ እንደሚፈልግና በቁጥጥር ስር እንድውል ከኢንተር-ፖል ጋር ጭምር እየተነጋገረ እንደሆነ ሲገልፅ የነበረው የኢትዮዽያ መንግስት ዛሬ በራሴ ፈቃድ ወደ አገሬ ለመመለስ ስሞክር በእኔ ላይ ህገ-ወጥ ክልከላ ማድረጉ አስገርሞኛል። ምን አልባት እንዲህ አይነቱ ድርጊት በአለም ለመጀመሪያ ጊዜ የተፈፀመ ሊሆን ይችላል። መንግስት እኔን በወንጀለኛነት ከጠረጠረኝ ሊከሰኝና ሊያስረኝ ይችላል እንጅ ወደ አገሬ እንዳልገባ ሊከለክለኝ አይችልም።

አንድን ኢትዮዽያዊ የሆነና የኢትዮዽያ ፓስፖርት የያዘን ዜጋ ወደ አገሩ እንዳይገባ ለመከልከል የሚያስችል ምንም ዓይነት የህግ ማዕቀፍ የለም። ስለሆነም በሌላ አገር አየር መንገድ ትኬት ቆርጨ ሰሞኑን ወደ አገሬ ተመልሸ እንደምሄድ በዚህ አጋጣሚ አሳውቃለሁ።

ከአክብሮት ጋር
ልደቱ አያሌው
@Yenetube @Fikerassefa


The best gifts are made with love❤
FROM

         Gift sets
#አሻንጉሊት Toy Medium
#Perfume ሽቶ
#Hair Clip የጸጉር ማስያዣ
#ቸኮሌት Chocolates
#ፅጌረዳ አበባ Roses
#Post card
FREE DELIVERY
ይደውሉ
Call us for more
    0926389973                      
⨳ዋጋ 5000br


ኢትዮጵያ ያለባትን ዕዳ የምትከፍልበትን መንገድ ለማመቻቸት ከአበዳሪዎች ጋር የምታደርገው ድርድር «የመጨረሻ ደረጃ» ላይ መድረሱን የገንዘብ ሚንስትሩ አህመድ ሺዴ ተናገሩ።

አህመድ ሺዴ ይህን ያሉት ከዓለም የገንዘብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ክሪስቲና ጆርጂዬቫ ጋር አዲስ አበባ ውስጥ ከተነጋገሩ በኋላ ትናንት እሁድ በሰጡት መግለጫ ነው።ኢትዮጵያ በኤኮኖሚ የበለጸጉ ሃገራት ጥምረት በቡድን 20 አነሳሽነት ዕዳዋ መልሶ እንዲዋቀር ለረዥም ጊዜ ብርቱ ጥረት ስታደርግ መቆየቷን ሮይተርስ ዘግቧል።

ጥረቱ ዉጤት ሳያስገኝ አዝጋሚ ሆኖ መቀጠሉን የጠቀሰው ዘገባው በጎርጎርሳዊው 2023 ከአበዳሪ ሃገራት በቦንድ ሽያጭ የተበደረችውን (ዩሮ ቦንድ) እና መክፈል የሚጠበቅባትን ወለድ መክፈል ባለመቻሏ የውጭ ዕዳ ወለድ መክፈል ከተሳናቸው ሦስት የአፍሪቃ ሃገራት አንዷ ተብላ ተሰይማለች።ሚንስትሩ አህመድ ሺዴ በጋራ የጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት እንዳሉት ``ዕዳውን መልሶ ለማዋቀር የሚደረገው ድርድር የመጨረሻ ደረጃ ላይ ደርሷል።``

ኢትዮጵያ ባለፈው የሰኔ ወር መጨረሻ ያለባት የውጭ ዕዳ 28.9 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል። ከዚህ ውስጥ ግማሽ ያህሉ አይ ኤም ኤፍ፣ የዓለም ባንክ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ያሉ የባለ ብዙ ወገን አበዳሪዎች ዕዳ መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።የዓለም የገንዘብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ክርሲቲና ጆርጂዮቫ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት የኢትዮጵያን ዕዳ መልሶ ማዋቀር ጉዳይ በቀዳሚነት ከያዟቸው ጉዳዮቻቸው አንዱ መሆኑን አንስተዋል።ኢትዮጵያ ባለፈው የሀምሌ ወር ከዓለም የገንዘብ ድርጅት ጋር የ3.4 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የመዋዕለ ነዋይ መርኃ ግብር ስምምነት ደርሳለች።

Via DW
@YeneTube @FikerAssefa


የኢትዮጵያ “ፈታኝ” የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ “አስደናቂ ውጤቶች” ይዞ የሚመጣ ነው ሲሉ የአይኤምኤፍ ኃላፊ ተናገሩ!

የአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ፣ ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለችውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በተግዳሮቶች የተሞላ መሆኑን አስታውቀው፣ የኢኮኖሚ ማሻያው “ፈታኝ” ሲሉ በመግለጽ “ጊዜ የሚወስድ” መሆኑንም ጠቁመዋል።

የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት ጉብኝት አካሂደዋል፤ በጉብኝታቸውም ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድን (ዶ/ር) ጨምሮ ከተለያዩ የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር መክረዋል።

የማሻሻያ እርምጃዎቹ መካከል “አንዳንዶች ቀድሞውኑ ግልጽ እየሆኑ ነው” ያሉት ዳይሬክተሯ “ህብረተሰቡም በኢኮኖሚ ማሻሻያው ላይ አንድ በመሆን ሊደግፍ ይገባል” ሲሉ አሳስበዋል።

ባለፈው አመት 2024 ኢትዮጵያ ያስመዘገበችው የ8 ነጥብ አንድ በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ተቋማቸው ተንብዮት ከነበረው የስድስት ነጥብ አንድ በመቶ እድገት ብልጫ ያለው መሆኑን በመጥቀስ "ኢትዮጵያ የምትኮራበት ብዙ ነገር አለ" ሲሉ አስታውቀዋል።

የኢኮኖሚ መርሃ ግብሩ ኢትዮጵያ ለቀጣይ የኢኮኖሚ እድገትና መረጋጋት ያላትን ቁርጠኝነት በማሳየት ለሌሎች የአህጉሪቱ ሀገራት ተምሳሌት እንድትሆን ያደርጋታል ብለዋል።

በተለይም የፊስካል ፖሊሲዉን በማሳደግ፣ የኢኮኖሚዉን መዋቅራዊ ችግሮችን በመፍታት እና ኢንቨስትመንትን በማበረታታት የዜጎችን የኑሮ ደረጃን የሚያሻሻሽል መሆኑን ተናግረዋል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa


የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ከሠራተኞቻቸው ደመወዝ ላይ የፓርቲ መዋጮ እንዳይሰበሰቡ የሚከለክል ረቂቅ አዋጅ በምርጫ ቦርድ ተዘጋጀ፡፡

ይኸው አዲስ ረቂቅ አዋጅ የመንግሥት ተቋማት ከሠራተኞቻቸው ደመወዝ ላይ "በቀጥታ" የፓርቲ መዋጮ እየሰበሰቡ እንዳያስገቡ ይከለክላል ነው የተባለው፡፡"የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ" የተባለው እና ካለፈው ጥር ወር ጀምሮ ውይይት ሲደረግበት የቆየው ይኸው ረቂቅ አዋጅ በተጨማሪም በሁሉም አካባቢዎች በተመሳሳይ ጊዜ ጠቅላላ ምርጫ ማካሄድ በማይቻልበት ጊዜ ምርጫው "በተለያየ ጊዜ" ሊካሄድ እንደሚችልም ይደነግጋል ተብሏል፡፡

Via Arts TV
@YeneTube @FikerAssefa


አስደሳች ዜና ከ ሬንቶሎ 🎉

ድርጅታችን Rentolo ከ ፌደራል ቴክኒክ እና ሞያ እና ከ Canada Red Seal program ጋር በመሆን በ Construction ,Mining, Agriculture , Automotive እና Industrial ዘርፎች ላይ የተለያዪ በ አለም አቀፍ ደረጃ ብቁ ባለሙያ የሚያደርጓችሁን ስልጠናዎች እና የስራ ቅጥሮችን ይዞላችሁ መቷል።

ስልጠናዎችን ካጠናቀቁ እና ሰርተፍኬት ካገኙ ቦሀላ እንደ Middle east, North America , Europe, Oceania እና Africa ባሉ ቦታዎች ላይ የስራ እድሎችን እናመቻቻለን።

መስፈርት: ከላይ በተጠቀሱት ዘርፎች በ tvet ፣ ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ የተመረቃችሁ እንዲሁም በዘርፉ የተሰማራችሁ ባለሞያዎች የዚህ እድል ተሳታፊ እንድትሆኑ ስንጋብዝ በታላቅ ደስታ ነው።

Limited seats are left‼️

አሁኑኑ ከታች ያለውን ሊንክ 🔗 በመጫን ለስልጠናው ይመዝገቡ።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeUnkxwifTR0YQyiiLSuSduGHK9taDe5sZgZsc5oQe1t2awvQ/viewform?usp=sharing

ለበለጠ መረጃ አካውንቶቻችንን ፎሎ ያድርጉ:
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@tolo_rent?_t=8ruJs2srS5Q&_r=1
ቴሌግራም : https://t.me/tolorent

ለበለጠ መረጃ ፡ 0986828656 / 0986838656


#ቴምር ሪልስቴት
⚠️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው ቤቶቾ እና ሱቆች
‼️ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
         👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
         ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
         👉2መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
         👉2መኝታ 93ካሬ=
       10% ቅድመ ክፍያ 1,044,000ብር
       ሙሉ ክፍያ 10,044,000ብር
        👉3መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር
        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው         የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273

Показано 20 последних публикаций.