የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ቀላል የመኪና አደጋ !!
የዛሬውን ተጠባቂ ሸገር ደርቢን ለመታደም ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ አዳማ ከተማ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎችን ይዞ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ አደጋ ገጥሞታል ።
ተሽከርካሪው በፈጣን መንገድ ላይ የፊት ጎማው ፈንድቶ ከብረት ጋር ተጋጭቶ አደጋ ድርሶበታል። በአደጋው ምንም ሰው እንዳልተጎዳ ተገልጿል።
@zena_ethiopia24
@zena_ethiopia24
የዛሬውን ተጠባቂ ሸገር ደርቢን ለመታደም ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ አዳማ ከተማ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎችን ይዞ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ አደጋ ገጥሞታል ።
ተሽከርካሪው በፈጣን መንገድ ላይ የፊት ጎማው ፈንድቶ ከብረት ጋር ተጋጭቶ አደጋ ድርሶበታል። በአደጋው ምንም ሰው እንዳልተጎዳ ተገልጿል።
@zena_ethiopia24
@zena_ethiopia24