ነገ ይጀምራል!
የ1446ኛው የረመዳን ፆም ነገ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገልጿል።
ምክር ቤቱ፣ ጨረቃ ዛሬ በመታየቷ ህዝበ ሙስሊሙ በፆምና ጸሎት የሚያሳልፈው የረመዳን ወር ነገ እንደሚጀመር አስታውቋል።
ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የፆም ወር ይሁንላችሁ!
የ1446ኛው የረመዳን ፆም ነገ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገልጿል።
ምክር ቤቱ፣ ጨረቃ ዛሬ በመታየቷ ህዝበ ሙስሊሙ በፆምና ጸሎት የሚያሳልፈው የረመዳን ወር ነገ እንደሚጀመር አስታውቋል።
ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የፆም ወር ይሁንላችሁ!