በክልሉ የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ለሚሰጣቸው ተልዕኮ መዘጋጀታቸውን የአድማ መከላከል እና መደበኛ ምልምል ሰልጣኞች ተናገሩ፡፡
አማራ ፖሊስ፡- ጥር 29/2017 ዓ.ም
በብርሸለቆ የመሠረታዊ ዉትድርና ማሰልጠኛ ት/ቤት ስልጠናቸውን እተከታተሉ የሚገኙ የ33ኛ ዙር የአድማ መከላከል እና መደበኛ ፖሊሰ ሰልጣኞች የስልጠና እንቅስቃሴ የተገመገመ ሲሆን በጥሩ ወታደራዊ ስነ ምግባር የሚሰጣቸውን ተልዕኮ በስኬት ማጠናቀቅ በሚቻልበት ቁመና ላይ ስለመሆናቸው ተናግረዋል፡፡
የአማራ ፖሊስ ኮሌጅ ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና የሰልጠናው አሰተባባሪ የሆኑት ኮማንደር አብዩት ሽፈራው እየተሠጠ የሚገኘው ሰልጠና ሰልጣኞች ሰልጠናውን ሲያጠናቅቁ በክልሉን ህግና ሰርዓት በማሰከበር የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ ሂደት ውሰጥ ትልቅ ሀላፊነት የሚጠበቅባቸው በመሆኑ በፖሊሳዊ እወቀት፣ አመለካከት እና ሙያዊ ሰነ-ምግባር ማብቃት ላይ የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት በቁርጠኝነት እንዲሁም በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን አንሰተው የተሻለ የፖሊሰ ሠራዊት ለመገንባት ከዚህ የበለጠ ትጋት ይጠበቅብናል ብለዋል።
አማራ ፖሊስ፡- ጥር 29/2017 ዓ.ም
በብርሸለቆ የመሠረታዊ ዉትድርና ማሰልጠኛ ት/ቤት ስልጠናቸውን እተከታተሉ የሚገኙ የ33ኛ ዙር የአድማ መከላከል እና መደበኛ ፖሊሰ ሰልጣኞች የስልጠና እንቅስቃሴ የተገመገመ ሲሆን በጥሩ ወታደራዊ ስነ ምግባር የሚሰጣቸውን ተልዕኮ በስኬት ማጠናቀቅ በሚቻልበት ቁመና ላይ ስለመሆናቸው ተናግረዋል፡፡
የአማራ ፖሊስ ኮሌጅ ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና የሰልጠናው አሰተባባሪ የሆኑት ኮማንደር አብዩት ሽፈራው እየተሠጠ የሚገኘው ሰልጠና ሰልጣኞች ሰልጠናውን ሲያጠናቅቁ በክልሉን ህግና ሰርዓት በማሰከበር የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ ሂደት ውሰጥ ትልቅ ሀላፊነት የሚጠበቅባቸው በመሆኑ በፖሊሳዊ እወቀት፣ አመለካከት እና ሙያዊ ሰነ-ምግባር ማብቃት ላይ የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት በቁርጠኝነት እንዲሁም በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን አንሰተው የተሻለ የፖሊሰ ሠራዊት ለመገንባት ከዚህ የበለጠ ትጋት ይጠበቅብናል ብለዋል።