🔺ኢማም ኢብን ቁዳማ አል-መቅደሲይና ዑዝር ቢልጀህል
~~~
📌..." فإن كان ممن لا يعرف الوجوب كحديث الإسلام ، والناشئ بغير دار الإسلام ، أو بادية بعيدة عن الأمصار وأهل العلم : لم يحكم بكفره " ،
المغني " ( 8 / 131 )
ግዴታ የሆነበትን ነገር እንደማያውቅ ሰው ... ልክ ለእስልምና ዕምነት አዲስ የሆነ ሰው ፤ ከኢስላማዊ ሀገር ውጪ የሚኖር ሰው ወይም ከከተማና ከዑለማዎች ርቆ የሚኖር የሆነ ሰው ከሆነ በ"ኩፍር" በ (ክህደት) "ሑክም" አይሰጠውም !!!
( አል-ሙግኒ ( 8 / 131 )
((( ኢማም ኢብን ቁዳማ አል-መቅደሲይ )))
https://t.me/Assunnah11/1754
~~~
📌..." فإن كان ممن لا يعرف الوجوب كحديث الإسلام ، والناشئ بغير دار الإسلام ، أو بادية بعيدة عن الأمصار وأهل العلم : لم يحكم بكفره " ،
المغني " ( 8 / 131 )
ግዴታ የሆነበትን ነገር እንደማያውቅ ሰው ... ልክ ለእስልምና ዕምነት አዲስ የሆነ ሰው ፤ ከኢስላማዊ ሀገር ውጪ የሚኖር ሰው ወይም ከከተማና ከዑለማዎች ርቆ የሚኖር የሆነ ሰው ከሆነ በ"ኩፍር" በ (ክህደት) "ሑክም" አይሰጠውም !!!
( አል-ሙግኒ ( 8 / 131 )
((( ኢማም ኢብን ቁዳማ አል-መቅደሲይ )))
https://t.me/Assunnah11/1754