ሁለት አባቶች ነበሩኝ።አንደኛው ጠንክሬ አጥንቼ ጥሩ ውጤት በማምጣት ጥሩ ክፍያ የሚያስገኝልኝ ስራ እንድፈልግ ሲመክረኝ ሌላኛው ደግሞ ሀብታም መሆን የምችልበትን መንገድ እንዳጠና፣ገገንዘብ የሚሰራበትን መንገድ እንድገነዘብና ገንዘብን የማሰራበትን መንገድ እንዳውቅ ይጎተጉተኛል።ደጋግሞ የሚለኝ "ለገንዘብ አልሰራም፤ገንዘብ ለእኔ ይሰራል" የሚለውን አባባል ነው።
📚ርዕስ፦ሀብታሙ አባትና ደሀው አባት
✍ደራሲ፦ሮበርት ኪዮሳኪ
📚 @Bemnet_Library
📚ርዕስ፦ሀብታሙ አባትና ደሀው አባት
✍ደራሲ፦ሮበርት ኪዮሳኪ
📚 @Bemnet_Library