አሁን የካቲት 22/2017
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ከቡና ምርት ጋር ተያይዞ ከእርሻ ጀምሮ እሴትን በመጨመር ገበያ እስከ ማቅረብ ድረስ ባሉ ሂደቶች ዙሪያ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ማሳደግ ላይ ያተኮረ ዎርክሾፕ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ከቡና ምርት ጋር ተያይዞ ከእርሻ ጀምሮ እሴትን በመጨመር ገበያ እስከ ማቅረብ ድረስ ባሉ ሂደቶች ዙሪያ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ማሳደግ ላይ ያተኮረ ዎርክሾፕ እየተካሄደ ይገኛል፡፡