የአረብ ሀገራት ጉባዔ የግብጽን የጋዛ መልሶ ግንባታ እቅድ አጸደቅ‼️
በካይሮ የተካሄደው የአረብ ሀገራት አስቸኳይ ጉባዔ ግብጽ ጋዛን መልሶ ለመገንት ያቀረበችውን እቅድ ተቀብሎ አጸደቀ።
53 ቢሊየን ዶላር የሚያስፈልገው እቅዱ ጋዛን በ5 ዓመታት ውስጥ መልሶ መገንባት የሚያስችል ነው ።
በእቅዱ መሰረት በመልሶ ግንባታው ፍሊስጤማውያንን ከመሬታቸው ሳያፈናቅል የሚካሄድ ነው የተባለ ሲሆን፤ ጋዛን ከሃማስ ውጪ ሌላ ገለልተኛ ኮሚቴ እንዲያስተዳድር ይደረጋል ተብሏል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
በካይሮ የተካሄደው የአረብ ሀገራት አስቸኳይ ጉባዔ ግብጽ ጋዛን መልሶ ለመገንት ያቀረበችውን እቅድ ተቀብሎ አጸደቀ።
53 ቢሊየን ዶላር የሚያስፈልገው እቅዱ ጋዛን በ5 ዓመታት ውስጥ መልሶ መገንባት የሚያስችል ነው ።
በእቅዱ መሰረት በመልሶ ግንባታው ፍሊስጤማውያንን ከመሬታቸው ሳያፈናቅል የሚካሄድ ነው የተባለ ሲሆን፤ ጋዛን ከሃማስ ውጪ ሌላ ገለልተኛ ኮሚቴ እንዲያስተዳድር ይደረጋል ተብሏል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1