✅#_የብያት_ታሪክ ✅
〰🍃#_ነቢየሏህ_ሱለይማን_ዐለይሂ_ሰላም〰🍃
ክፍል4⃣8⃣
ከእለታት አንድ ቀን ሱለይማን ሰግዶ ቁጭ ባለበት አንዲትን ችግኝ
ተመለከተ'ና፦"ስምሽ ማን ነው" አላት።
ችግኟም፦"አፍራሽ እባላለሁ" አለችው።
ሱለይማንም፦"ለምንድነው የተፈጠርሽው?" አላት።
ችግኟም፦"ይሄን ቤት ለማፍረስ" አለችው።
ይሄን ግዜ ሱለይማንም አላህን፦"ያ አላህ በጅኖች እና በሰዎች የኔን ሞት ደብቅባቸው።የሩቅን ነገር የማያውቁ መሆናቸውን ይረዱ ዘንድ" አለ።👇👇
በመጨረሻም ሱለይማን የዛችን ችግኝ እንጨት ፈልጎ ከቆረጠ በኋላ ጥሩ በትር ሰራባት። ከዚያም ጂኖችን እና ሰይጣናትን በይተል መቅዲስን እንዲገነቡ አዘዛቸው'ና እሱ ሚህራብ(ግላዊ የአምልኮ ቦታ) ገብቶ ዒባዳ ማድረግ
ችግኋም፦" እኬሌ" ብላ ስሟን ትነግረዋለች።
ሱለይማንም፦" ለምንድነው የተፈጠ
ርሽው?" ሲላት
ችግኟም የተፈጠረችለትን አላማ ትነግረዋለች።
ከእለታት አንድ ቀን ሱለይማን ሰግዶ ቁጭ ባለበት አንዲትን ችግኝ
ተመለከተ'ና፦"ስምሽ ማን ነው" አላት።
ችግኟም፦"አፍራሽ እባላለሁ" አለችው።
ሱለይማንም፦"ለምንድነው የተፈጠርሽው?" አላት።
ችግኟም፦"ይሄን ቤት ለማፍረስ" አለችው።
ይሄን ግዜ ሱለይማንም አላህን፦"ያ አላህ በጅኖች እና በሰዎች የኔን ሞት ደብቅባቸው።የሩቅን ነገር የማያውቁ መሆናቸውን ይረዱ ዘንድ" አለ።
በመጨረሻም ሱለይማን የዛችን ችግኝ እንጨት ፈልጎ ከቆረጠ በኋላ ጥሩ በትር ሰራባት። ከዚያም ጂኖችን እና ሰይጣናትን በይተል መቅዲስን እንዲገነቡ አዘዛቸው'ና እሱ ሚህራብ(ግላዊ የአምልኮ ቦታ) ገብቶ ዒባዳ ማድረግ ጀመረ።
ብዙም ሳይቆይ እዚያም ሚህራብ ውስጥ ሳለ በተወለደ በ 52 አመቱ በትሩን እንደተደገፈ የሞትን መራራ ፅዋ ቀመሰ።
ይሁን እንጂ ጂኖችም ሆነ ሰይጣናት የሱለይማንን ሞት አላወቁም ብቻ እሱ ሚያያቸው መስሏቸው ለአንድ አመት ያለ ማቋረጥ ሲገነቡ ከረሙ።
ጂኖች እና ሰይጣናት ሱለይማን በህይወት ሳለ እሱን ማየት አይቻላቸውም ነበር፤ካዩትም ወዲያ ነበር ሚቃጠሉት። አሁን አሁን ግን ሱለይማን አንድ አመት ሙሉ እዚያ ሚህራብ ውስጥ መቆየቱ አጠራጥሯቸዋል።
አንድ ሰይጣን ለማጣራት የሱለይማን ኑር እንዳያቃጥለው በመጠንቀቅ ወደ ሚህራቡ ዘንድ ጠጋ ብሎ ወዲያው ዞር አለ። ግን አላቃጠለውም።
አሁንም እየሮጠ ጠጋ አለ'ና ዳግም በፍጥነት ተመለሰ።ይሁን እንጂ ድሮ ሚያቃጥላቸው ነገር አሁን የለም። ይሄን ግዜ ቀስ ብሎ ወደ ሚህረቡ ውስጥ ዘልቆ ሲገባ ሱለይማን ከሞተ በኋላ አመት ሙሉ የተደገፋት በትር መሬት በልቷት አስክሬኑ ወድቆ አገኘው።ይሄን ግዜ ሰይጣኑ ወጥቶ ለሁሉም የሱለይማንን መሞት ነገራቸው።
(ጋኔኖችም ሩቅን ምስጢር የሚያወቁ በኾኑ ኖሮ በአዋራጅ ስቃይ ውስጥ የማይቆይ እንደነበሩ ተረዱ) ሱረቱ ሰበእ...
[የአላህ ሰላም እና እዝነት #_በሱለይማን ላይ ይሁን]
____________________
ምንጮች፦
ﺍﻟﺒﺪﺍﻳﺔ ﻭﺍﻟﻨﻬﺎﻳﺔ /ﺍﻟﺠﺰﺀ ﺍﻟﺜﺎﻧﻲ/
القرءان الكريم
______________________
🌲#_የእጁጅ_ወመእጁጅ_ታሪክ🌲
_____________
ክፍል 4⃣9⃣ ኢንሽዓሏህ
ይ.......ቀ.......ጥ........ላ.......ል፡፡
የነብያት ታሪክ ብቻ የሚለቀቅበት ቻናል ነው ይሄን ቻናል ሸር በማድረግ ላልደረሳቸው በማድረስ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን
👉 @yenebyat_tarik
👉ሌለኛው ቻናላችን👉 @eslamic_dawa
👉ግሩፖችን👉 @EslamicDawa
〰🍃#_ነቢየሏህ_ሱለይማን_ዐለይሂ_ሰላም〰🍃
ክፍል4⃣8⃣
ከእለታት አንድ ቀን ሱለይማን ሰግዶ ቁጭ ባለበት አንዲትን ችግኝ
ተመለከተ'ና፦"ስምሽ ማን ነው" አላት።
ችግኟም፦"አፍራሽ እባላለሁ" አለችው።
ሱለይማንም፦"ለምንድነው የተፈጠርሽው?" አላት።
ችግኟም፦"ይሄን ቤት ለማፍረስ" አለችው።
ይሄን ግዜ ሱለይማንም አላህን፦"ያ አላህ በጅኖች እና በሰዎች የኔን ሞት ደብቅባቸው።የሩቅን ነገር የማያውቁ መሆናቸውን ይረዱ ዘንድ" አለ።👇👇
በመጨረሻም ሱለይማን የዛችን ችግኝ እንጨት ፈልጎ ከቆረጠ በኋላ ጥሩ በትር ሰራባት። ከዚያም ጂኖችን እና ሰይጣናትን በይተል መቅዲስን እንዲገነቡ አዘዛቸው'ና እሱ ሚህራብ(ግላዊ የአምልኮ ቦታ) ገብቶ ዒባዳ ማድረግ
ችግኋም፦" እኬሌ" ብላ ስሟን ትነግረዋለች።
ሱለይማንም፦" ለምንድነው የተፈጠ
ርሽው?" ሲላት
ችግኟም የተፈጠረችለትን አላማ ትነግረዋለች።
ከእለታት አንድ ቀን ሱለይማን ሰግዶ ቁጭ ባለበት አንዲትን ችግኝ
ተመለከተ'ና፦"ስምሽ ማን ነው" አላት።
ችግኟም፦"አፍራሽ እባላለሁ" አለችው።
ሱለይማንም፦"ለምንድነው የተፈጠርሽው?" አላት።
ችግኟም፦"ይሄን ቤት ለማፍረስ" አለችው።
ይሄን ግዜ ሱለይማንም አላህን፦"ያ አላህ በጅኖች እና በሰዎች የኔን ሞት ደብቅባቸው።የሩቅን ነገር የማያውቁ መሆናቸውን ይረዱ ዘንድ" አለ።
በመጨረሻም ሱለይማን የዛችን ችግኝ እንጨት ፈልጎ ከቆረጠ በኋላ ጥሩ በትር ሰራባት። ከዚያም ጂኖችን እና ሰይጣናትን በይተል መቅዲስን እንዲገነቡ አዘዛቸው'ና እሱ ሚህራብ(ግላዊ የአምልኮ ቦታ) ገብቶ ዒባዳ ማድረግ ጀመረ።
ብዙም ሳይቆይ እዚያም ሚህራብ ውስጥ ሳለ በተወለደ በ 52 አመቱ በትሩን እንደተደገፈ የሞትን መራራ ፅዋ ቀመሰ።
ይሁን እንጂ ጂኖችም ሆነ ሰይጣናት የሱለይማንን ሞት አላወቁም ብቻ እሱ ሚያያቸው መስሏቸው ለአንድ አመት ያለ ማቋረጥ ሲገነቡ ከረሙ።
ጂኖች እና ሰይጣናት ሱለይማን በህይወት ሳለ እሱን ማየት አይቻላቸውም ነበር፤ካዩትም ወዲያ ነበር ሚቃጠሉት። አሁን አሁን ግን ሱለይማን አንድ አመት ሙሉ እዚያ ሚህራብ ውስጥ መቆየቱ አጠራጥሯቸዋል።
አንድ ሰይጣን ለማጣራት የሱለይማን ኑር እንዳያቃጥለው በመጠንቀቅ ወደ ሚህራቡ ዘንድ ጠጋ ብሎ ወዲያው ዞር አለ። ግን አላቃጠለውም።
አሁንም እየሮጠ ጠጋ አለ'ና ዳግም በፍጥነት ተመለሰ።ይሁን እንጂ ድሮ ሚያቃጥላቸው ነገር አሁን የለም። ይሄን ግዜ ቀስ ብሎ ወደ ሚህረቡ ውስጥ ዘልቆ ሲገባ ሱለይማን ከሞተ በኋላ አመት ሙሉ የተደገፋት በትር መሬት በልቷት አስክሬኑ ወድቆ አገኘው።ይሄን ግዜ ሰይጣኑ ወጥቶ ለሁሉም የሱለይማንን መሞት ነገራቸው።
(ጋኔኖችም ሩቅን ምስጢር የሚያወቁ በኾኑ ኖሮ በአዋራጅ ስቃይ ውስጥ የማይቆይ እንደነበሩ ተረዱ) ሱረቱ ሰበእ...
[የአላህ ሰላም እና እዝነት #_በሱለይማን ላይ ይሁን]
____________________
ምንጮች፦
ﺍﻟﺒﺪﺍﻳﺔ ﻭﺍﻟﻨﻬﺎﻳﺔ /ﺍﻟﺠﺰﺀ ﺍﻟﺜﺎﻧﻲ/
القرءان الكريم
______________________
🌲#_የእጁጅ_ወመእጁጅ_ታሪክ🌲
_____________
ክፍል 4⃣9⃣ ኢንሽዓሏህ
ይ.......ቀ.......ጥ........ላ.......ል፡፡
የነብያት ታሪክ ብቻ የሚለቀቅበት ቻናል ነው ይሄን ቻናል ሸር በማድረግ ላልደረሳቸው በማድረስ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን
👉 @yenebyat_tarik
👉ሌለኛው ቻናላችን👉 @eslamic_dawa
👉ግሩፖችን👉 @EslamicDawa