የአርብ ፈተና የሰዓት ለውጥ ተደርጓል‼️
አርብ ጥር 30/2017 ዓ/ም ጠዋት 5፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ ከሰዓት በኋላ 7፡ 30 እንዲሁም ከሰዓት በኋላ 8፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ 10፡30 የተቀየረ መሆኑን ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ባወጣው ማስታወቂያ ገልጿል።
👉 ለግቢው ተማሪዎች የመፈተኛ ቦታው በነበረበት ይቀጥላል።
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24
አርብ ጥር 30/2017 ዓ/ም ጠዋት 5፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ ከሰዓት በኋላ 7፡ 30 እንዲሁም ከሰዓት በኋላ 8፡30 ይጀምር የነበረው ፈተና ወደ 10፡30 የተቀየረ መሆኑን ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ባወጣው ማስታወቂያ ገልጿል።
👉 ለግቢው ተማሪዎች የመፈተኛ ቦታው በነበረበት ይቀጥላል።
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24