በራያ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 96.25 በመቶዎቹ ፈተናውን ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
የግል ኮሌጅ ተፈታኞችን ጨምሮ ከ400 በላይ ተማሪዎች ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የአጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና በራያ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት መውሰዳቸውን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24
የግል ኮሌጅ ተፈታኞችን ጨምሮ ከ400 በላይ ተማሪዎች ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የአጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና በራያ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት መውሰዳቸውን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24