አዲሱን የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ሹመት አስመልክቶ የተቃዋሚ ፓርቲ የፓርላማ አባላት ምን አሉ?
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ሐሙስ ጥር 22፤ 2017 ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው፤ ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዲስ ዋና ኮሚሽነር ሾሟል። ብሔራዊውን የሰብአዊ መብት ተቋም እንዲመሩ ስለ ተሾሙት አቶ ብርሃኑ አዴሎ፤ የፓርላማ አባላት አስተያየታቸውን ሰንዝረዋል።
🔴 የአብኑ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ እና የኢዜማው ዶ/ር አብርሃም በርታ የሰጡትን አስተያየት እና የአፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎን ምላሽ ይህን ሊንክ ተጭነው https://youtu.be/tDX2wcAcfDA?feature=shared ያድምጡ። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
@EthiopiaInsiderNews
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ሐሙስ ጥር 22፤ 2017 ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው፤ ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዲስ ዋና ኮሚሽነር ሾሟል። ብሔራዊውን የሰብአዊ መብት ተቋም እንዲመሩ ስለ ተሾሙት አቶ ብርሃኑ አዴሎ፤ የፓርላማ አባላት አስተያየታቸውን ሰንዝረዋል።
🔴 የአብኑ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ እና የኢዜማው ዶ/ር አብርሃም በርታ የሰጡትን አስተያየት እና የአፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎን ምላሽ ይህን ሊንክ ተጭነው https://youtu.be/tDX2wcAcfDA?feature=shared ያድምጡ። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
@EthiopiaInsiderNews