#ልጄ_ሞተ_ማለት_ሐያዕ_አጣሁ_ማለት_አይደለም
✍አሚር ሰይድ
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ከመዲና ሶሃቢያት አንዷ ነበረች። ልጇን ኸልላድን ሙስሊሞች ከበኒ ቀይኑቃዕ አይሁዳውያን ጋር ባደረጉት ውጊያ እንዲሳተፍ ልካው ነበር፡፡ ከጦርነቱ የተመለሱ የተወሰኑ ተዋጊዎች ኸልላድ ሰማእት (ሸሂድ) ሆኖ መውደቁን ሊነግሯት ወደ ቤቷ ገሰገሱ፡፡ እርሷም የልጇን እጣ ፈንታ ከአላህ
መልዕክተኛ ﷺ አፍ ለመስማት የምትለብሰውን መከናነቢያ(ሒጃብ) ስትፈልግ ያስተዋላት አንድ ስው እንዲህ አላት፡-
“ልጅሽ ኸልላድ ሞቷል እየተባልሽ ስለምለብሽዉ ሒጃብ ይህን ያክል ትጨነቂያለሽን?”አላት
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ግን ለዚህ እምነቱ የሳሳበት ሰው ማለፊያና ሁልጊዜም የማይረሳ መልሷን እንዲህ በማለት ሰጠችው፡-
ኸልላድን አጥቻለሁ ማለት ያለኝን ሐያዕ (ዓይን አፋርነት) አጥቻለሁ ማለት አይደለም፡፡"አለችም
ይህ የኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) አነጋገር ለነብዩ ﷺ
ሲነገራቸው እንዲህ አሉ፡- "የኸልላድ ሰማእትነት ሁለት እጥፍ ምንዳ አለው፡፡"
"ለምን የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ?" ተባሉ፡፡
“ምክንያቱም እርሱ የተገደለው የመጽሐፉ ሰዎች በሆኑት አይሁዳውያን በመሆኑ ነው፡፡” (ኢብን ሰዓድ፣ ኢብኑ አል-አሲር)
⚠️ዛሬ ላይ ሀያአቸዉን ያጡ ወንድ ጋር እንደፈለገች የምትገላፈጥ ...እቤት ቤተሰቧን የማትታዘዝ..ለዉጭ አልጋ ለቤት ቀጋ የሆኑ እንስቶች እና የለባሽ እርቃን ሙስሊሞች በየመንገዱ በዝተዋል ነገ ኡሙ ኸላድ ጎን ሁነን አሏህ ሲጠይቀን መልስ ይኖረን ይሆን??
join👇👇👇
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
✍አሚር ሰይድ
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ከመዲና ሶሃቢያት አንዷ ነበረች። ልጇን ኸልላድን ሙስሊሞች ከበኒ ቀይኑቃዕ አይሁዳውያን ጋር ባደረጉት ውጊያ እንዲሳተፍ ልካው ነበር፡፡ ከጦርነቱ የተመለሱ የተወሰኑ ተዋጊዎች ኸልላድ ሰማእት (ሸሂድ) ሆኖ መውደቁን ሊነግሯት ወደ ቤቷ ገሰገሱ፡፡ እርሷም የልጇን እጣ ፈንታ ከአላህ
መልዕክተኛ ﷺ አፍ ለመስማት የምትለብሰውን መከናነቢያ(ሒጃብ) ስትፈልግ ያስተዋላት አንድ ስው እንዲህ አላት፡-
“ልጅሽ ኸልላድ ሞቷል እየተባልሽ ስለምለብሽዉ ሒጃብ ይህን ያክል ትጨነቂያለሽን?”አላት
ኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) ግን ለዚህ እምነቱ የሳሳበት ሰው ማለፊያና ሁልጊዜም የማይረሳ መልሷን እንዲህ በማለት ሰጠችው፡-
ኸልላድን አጥቻለሁ ማለት ያለኝን ሐያዕ (ዓይን አፋርነት) አጥቻለሁ ማለት አይደለም፡፡"አለችም
ይህ የኡሙ ኸልላድ (ረ.ዐ) አነጋገር ለነብዩ ﷺ
ሲነገራቸው እንዲህ አሉ፡- "የኸልላድ ሰማእትነት ሁለት እጥፍ ምንዳ አለው፡፡"
"ለምን የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ?" ተባሉ፡፡
“ምክንያቱም እርሱ የተገደለው የመጽሐፉ ሰዎች በሆኑት አይሁዳውያን በመሆኑ ነው፡፡” (ኢብን ሰዓድ፣ ኢብኑ አል-አሲር)
⚠️ዛሬ ላይ ሀያአቸዉን ያጡ ወንድ ጋር እንደፈለገች የምትገላፈጥ ...እቤት ቤተሰቧን የማትታዘዝ..ለዉጭ አልጋ ለቤት ቀጋ የሆኑ እንስቶች እና የለባሽ እርቃን ሙስሊሞች በየመንገዱ በዝተዋል ነገ ኡሙ ኸላድ ጎን ሁነን አሏህ ሲጠይቀን መልስ ይኖረን ይሆን??
join👇👇👇
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
t.me/IslamisUniverstiy_public_group