Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
አዲስ ቅርንጫፍ መክፈትን ስለማሳወቅ
ባንካችን ወደ ደንበኞች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳው ከጊዜ ወደ ጊዜ የቅርንጫፎቹን ቁጥር በማሳደግ ላይ ይገኛል። በዚህም መሰረት 332ኛ ቅርንጫፉን በትግራይ ብሔራዊ ክልል መቀሌ ከተማ ፤ ድንጉር ቅርንጫፍ በሚል ስያሜ ከዛሬ መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
#AnbesaBank #lioninternationalbank #KeyToSuccess #branchopening
ባንካችን ወደ ደንበኞች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳው ከጊዜ ወደ ጊዜ የቅርንጫፎቹን ቁጥር በማሳደግ ላይ ይገኛል። በዚህም መሰረት 332ኛ ቅርንጫፉን በትግራይ ብሔራዊ ክልል መቀሌ ከተማ ፤ ድንጉር ቅርንጫፍ በሚል ስያሜ ከዛሬ መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
#AnbesaBank #lioninternationalbank #KeyToSuccess #branchopening