#ብሩን_አስገልብጠው_ይረሽኑሀል !
በባህርዳር ከተማ ባለሀብቶችና አካውንታቸው ላይ የተሻለ መጠን ብር አለው የተባለ ግለሰብ:-
👉 በደሳለኝ ጣሳው፣
👉 በዋኛው እዘዘው፣
👉በደስየ ደጀን ቡድንና
👉በኮማንደር መሰረት እንዲሁም አብረዋቸው በሚሰሩ የእነሱ የዘራፊና ገዳይ ህዋስ ጥናት ይደረግበትና መኮድ ለሚገኙት:-
👉ኮሎኔል ቱሬ ኡስማን.........ኦሮሞ
👉 ሻምበል ካሳየ ..............ትግሬ ስማቸው ተላልፎ ይሰጣል።
ከዚያ መኮድ ላይ ተቀምጠው በስማቸው አካውንታቸውን አስፈትሸው የሚፈልጉት የብር መጠን ከተገኘ ታፍኖ ይወሰድና ገንዘቡን ወደ አካውንታቸው እያስገለበጡ ሚስጢር እንዳያወጣ ያስወግዱታል። ገንዘብ አካውንትህ ላይ ካለ አለቀልህ ተጠርጥረሀል ብለው የይዙሀል ብሩን አስገልብጠው ይረሽኑሀል። በቢሊየን ዘረፋ ላይ ናቸው ይሄ አካሄድ ደግሞ የትም አያደርስም የተስፋ መቁረጥ አንዱ ማሳያ ነው።
ቤት ተቀምጦ ተይዞ የውሻ ሞት ከመሞት በቁም ጉርምቦ ለጉርምቦ ተናንቆ መሞት ለራስም ለአማራነትም ክብር አለው።
ድል ለአማራ ህዝብ!
ድል ለአማራ ፋኖ !
© ይኸነው የሸበሉ
በባህርዳር ከተማ ባለሀብቶችና አካውንታቸው ላይ የተሻለ መጠን ብር አለው የተባለ ግለሰብ:-
👉 በደሳለኝ ጣሳው፣
👉 በዋኛው እዘዘው፣
👉በደስየ ደጀን ቡድንና
👉በኮማንደር መሰረት እንዲሁም አብረዋቸው በሚሰሩ የእነሱ የዘራፊና ገዳይ ህዋስ ጥናት ይደረግበትና መኮድ ለሚገኙት:-
👉ኮሎኔል ቱሬ ኡስማን.........ኦሮሞ
👉 ሻምበል ካሳየ ..............ትግሬ ስማቸው ተላልፎ ይሰጣል።
ከዚያ መኮድ ላይ ተቀምጠው በስማቸው አካውንታቸውን አስፈትሸው የሚፈልጉት የብር መጠን ከተገኘ ታፍኖ ይወሰድና ገንዘቡን ወደ አካውንታቸው እያስገለበጡ ሚስጢር እንዳያወጣ ያስወግዱታል። ገንዘብ አካውንትህ ላይ ካለ አለቀልህ ተጠርጥረሀል ብለው የይዙሀል ብሩን አስገልብጠው ይረሽኑሀል። በቢሊየን ዘረፋ ላይ ናቸው ይሄ አካሄድ ደግሞ የትም አያደርስም የተስፋ መቁረጥ አንዱ ማሳያ ነው።
ቤት ተቀምጦ ተይዞ የውሻ ሞት ከመሞት በቁም ጉርምቦ ለጉርምቦ ተናንቆ መሞት ለራስም ለአማራነትም ክብር አለው።
ድል ለአማራ ህዝብ!
ድል ለአማራ ፋኖ !
© ይኸነው የሸበሉ