❤️የእግዚአብሄር ምርጦች ከእግዚአብሄር የሚያገኙት ርስቶች ❤️❤️
1.እግዚአብሄር በእነርሱ ላይ እንዲደገን የተበጀ መሳሪያን ያከሽፍላቸዋል፤ ኢሳ 54፡17
2.የሚከሳቸዉን አንደበት ሁሉ መርታት፤ኢሳ 54፡17
3.እግዚአብሄር ያበለፅጋቸዋል፤መዝ 106፡5
4.እግዚአብሄር በእዉቀት ያሳድጋቸዋል፤ ቲቶ 1፡1
5.እግዚአብሄር ፈጥኖ ይፈርድላቸዋል፤ ሉቃስ 18፡7
6.እግዚአብሄር ከመከራቸዉ ነጥቆ ያወጣቸዋል፤ መዝ 37፡40
7.እግዚአብሄር ከሰዎች ሴራ በማደሪያዉ ዉስጥ ይሸሽጋቸዋል፤ መዝ 31፡19-20
8.እግዚአብሄር ከአንደበት ጭቅጭቅ በድንኳኑ ዉስጥ ይከልላቸዋል፤ መዝ 31፡19-20
9.እግዚአብሄር መልአኩን በፊታቸዉ ይልክላቸዋል፤ ዘፅ 23፡20
10.እግዚአብሄር በመልካሙ ስፍራ ያሰማራቸዋል፤ ህዝቅ 34፡14
11.እግዚአብሄር ያስመስጋቸዋል፤ ህዝቅ 34፡15
12.እግዚአብሄር ፍሬ በመስጠት የታወቀዉን መሬት ይሰጣቸዋል፤ ህዝቅ 34፡29
13.እግዚአብሄር መልአኩን ከእርሱ ጋር ይልካል፤ ዘፍ 24፡40
14.እግዚአብሄር መልካምነቱን ሁሉ በፊታቸዉ ያሳልፋል፤ ዘፅ 33፡19
15.እግዚአብሄር በፊታቸዉ ይሄድላቸዋል፤ ኢሳ 45፡1-3
16.እግዚአብሄር በተሰወረ ስፍራ የተከማቸዉን ሀብት፣…ይሰጣቸዋል፤ ኢሳ 45፡2-3
1.እግዚአብሄር በእነርሱ ላይ እንዲደገን የተበጀ መሳሪያን ያከሽፍላቸዋል፤ ኢሳ 54፡17
2.የሚከሳቸዉን አንደበት ሁሉ መርታት፤ኢሳ 54፡17
3.እግዚአብሄር ያበለፅጋቸዋል፤መዝ 106፡5
4.እግዚአብሄር በእዉቀት ያሳድጋቸዋል፤ ቲቶ 1፡1
5.እግዚአብሄር ፈጥኖ ይፈርድላቸዋል፤ ሉቃስ 18፡7
6.እግዚአብሄር ከመከራቸዉ ነጥቆ ያወጣቸዋል፤ መዝ 37፡40
7.እግዚአብሄር ከሰዎች ሴራ በማደሪያዉ ዉስጥ ይሸሽጋቸዋል፤ መዝ 31፡19-20
8.እግዚአብሄር ከአንደበት ጭቅጭቅ በድንኳኑ ዉስጥ ይከልላቸዋል፤ መዝ 31፡19-20
9.እግዚአብሄር መልአኩን በፊታቸዉ ይልክላቸዋል፤ ዘፅ 23፡20
10.እግዚአብሄር በመልካሙ ስፍራ ያሰማራቸዋል፤ ህዝቅ 34፡14
11.እግዚአብሄር ያስመስጋቸዋል፤ ህዝቅ 34፡15
12.እግዚአብሄር ፍሬ በመስጠት የታወቀዉን መሬት ይሰጣቸዋል፤ ህዝቅ 34፡29
13.እግዚአብሄር መልአኩን ከእርሱ ጋር ይልካል፤ ዘፍ 24፡40
14.እግዚአብሄር መልካምነቱን ሁሉ በፊታቸዉ ያሳልፋል፤ ዘፅ 33፡19
15.እግዚአብሄር በፊታቸዉ ይሄድላቸዋል፤ ኢሳ 45፡1-3
16.እግዚአብሄር በተሰወረ ስፍራ የተከማቸዉን ሀብት፣…ይሰጣቸዋል፤ ኢሳ 45፡2-3