“የጠፋውን በጌን አግኝቼዋለኹና ከእኔ ጋር ደስ ይበላችኹ፤ እላችኋለኹ፥ እንዲኹ ንስሐ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኝ ጻድቃን ይልቅ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይኾናል፤ ... እንዲኹ ንስሐ በሚገባ በአንድ ኃጢአተኛ #በእግዚአብሔር_መላእክት_ፊት ደስታ ይኾናል።” (ሉቃ. 15፥6-10)
በዘማሪ ሐዋዝና በሌሎቹም 70 ነፍሳት መመለስ በጣም ደስ ብሎኛል፤ ገና ብዙ ነፍሳት ወደቤተክርስቲያን ይፈልሳሉ።🤩🥰 አንድ ወንድማችን የጻፈው ነው፤ ስለማረከኝ እንደወረደ አቅርቤዋለኹ። ‛አንድ ሰው ንስሐ ገባ ወደ አባቱ ቤት ተመለሰ ሲባል የክርስቲያኑን ሕዝብ ደስታ ግን አስተውላችኋል? እኛ በኃጢአት ያለነው ክርስቲያኖች እንደዚኽ ከተደሰትን በሰማይ ድል አድርገው በፍጹም ቅድስና ያሉት እንዴት ይደሰቱ ይኾን?’
“ይኽ ልጄ ሞቶ ነበርና ደግሞም ሕያው ኾኗል፤ ጠፍቶም ነበር ተገኝቷልም። #ደስም_ይላቸው_ጀመር።” (ሉቃ. 15፥24)
@mekra_abaw✝️❤️🙏
በዘማሪ ሐዋዝና በሌሎቹም 70 ነፍሳት መመለስ በጣም ደስ ብሎኛል፤ ገና ብዙ ነፍሳት ወደቤተክርስቲያን ይፈልሳሉ።🤩🥰 አንድ ወንድማችን የጻፈው ነው፤ ስለማረከኝ እንደወረደ አቅርቤዋለኹ። ‛አንድ ሰው ንስሐ ገባ ወደ አባቱ ቤት ተመለሰ ሲባል የክርስቲያኑን ሕዝብ ደስታ ግን አስተውላችኋል? እኛ በኃጢአት ያለነው ክርስቲያኖች እንደዚኽ ከተደሰትን በሰማይ ድል አድርገው በፍጹም ቅድስና ያሉት እንዴት ይደሰቱ ይኾን?’
“ይኽ ልጄ ሞቶ ነበርና ደግሞም ሕያው ኾኗል፤ ጠፍቶም ነበር ተገኝቷልም። #ደስም_ይላቸው_ጀመር።” (ሉቃ. 15፥24)
@mekra_abaw✝️❤️🙏