የእፎይ አካውንት ከተዘጋ፤ አለቀልን‼
=========================
የዛን እፎይ የሚባል ባለ'ጌ ልጃቸውን ገመና አቅፈው ሳያፍሩበት በኩራት አሁን በሚስጥር Live ላይ እየተወያዩ ነበር።
(የድምፅ ሪከርዱን እዚህ ላይ አዳምጧቸው'ማ።
https://t.me/MuradTadesse/40462)
«የኃይል ሚዛኑን ወደኛ ማምጣት አለብን፣ አጀንዳ ማስቀየስ አለብን፣ ከተከሳሽነት ወደ ከሳሽነት እናምራ፣ አካውንቱ እንዳይዘጋበት ኮፒ ሊንክ እናድርግ… » እያሉ መክረዋል።
አንዷ ያሳቀችኝ … "የሚሉትን ሚስጥር ልንገራችሁ!_" አለችና «እነርሱ እንደተኙ ሰሑር ላይ ሪፖርት እናድርግ ስለተባባሉ ኮፒ ሊንክ እናድርግ!» ብላ ትናገራለች። በርሷ ቤት በፐብሊክ ግሩፕ ላይ አንዱ የፃፈውን አይታ ሚስጥር አግኝታ ሞታለች።
ለማንኛውም ወጥራችሁ ሪፖርት አድርጉና አንዱ የጥላቻ ልሳናቸው ይዘጋ።
አሁን ደግሞ ወደ ሌላ ወደሚያሴሩበት መርሃ ግብር ስለሄዱ፤ እኔ ልከተላቸውና ልሂድ።
በተለያዩ አደረጃጀቶች እያሴሩ እንደሆነ ገልፀዋል። የሁሉንም ተሳታፊና ተናጋሪ ሙሉ ስም ይዣለሁ። የአንዱ አደረጃጀት ከተገኘ ሲቀፈደድ ሌላውን ይጠቁማል። ግን የሚመለከተው የመንግስት አካል ነገሩ ፈር ሳይለቅ ወንጀለኞችንና በየቦታው የሚያሴሩትን ለቅሞ በአስቸኳይ ስርዓት ቢያሰፍን ጥሩ ነው።
እናንተ ወደ ብዙ ሰው በማሰራጨት ሪፖርት አስደርጉ፣ አድርጉ።
ሌላው ደግሞ ሲመቻቸው «መና'ፍቅ» እያሉ እንዳላሳደዷቸው ሁላ፤ "ፕሮቴስታንቶችንና ካቶሊኮችን እየሱስ የናንተም ነው!" ብለው ስትራቴጂክ አጋር ለማድረግ ጥሪ አቅርበውላቸዋል። ሞኝ ካልሆነ በስተቀር "ራሳችሁን ቻሉ!" ነው የሚላቸው። ሲቀጥል እየሱስ ከማንም በላይ የኛ ነው። እንወደዋለን፣ የአላህ ሰላምና እዝነት በርሱ ላይ ይስፈንና!
ከፈለጉና ባለጌው እኛንም ይገልፃል ካሉ ያግዟቸው። እኛ ምን አገባን! በዛ ብልግና ንግግር አፍረው መደበቅ ሲገባቸው ገፍተው መጥተዋል። በመጡበት መልሶ፣ ጥላቻቸውን አለዝቦ፣ ወንጀለኛቸውን ለፍርድ አቅርቦ አደብ ማሲያዝ ያስፈልጋል።
ሪፖርት አድርጉ።
ከሪፖርት በተጨማሪ ቀጥታ ወደ ቲክቶክ ካምፓኒ የምንልከው ኢሜይል ይኖረናል ከቀናት በኋላ። በባሌም በቦሌም መዘጋት አለበት።
እነርሱ ለሐሰትና ለብልግና ይህን ያክል ከወገኑ፤ እኛ ሐቅ ይዘንና ተበዳይ ሆነን መሳነፍ የለብንም።
=========================
የዛን እፎይ የሚባል ባለ'ጌ ልጃቸውን ገመና አቅፈው ሳያፍሩበት በኩራት አሁን በሚስጥር Live ላይ እየተወያዩ ነበር።
(የድምፅ ሪከርዱን እዚህ ላይ አዳምጧቸው'ማ።
https://t.me/MuradTadesse/40462)
«የኃይል ሚዛኑን ወደኛ ማምጣት አለብን፣ አጀንዳ ማስቀየስ አለብን፣ ከተከሳሽነት ወደ ከሳሽነት እናምራ፣ አካውንቱ እንዳይዘጋበት ኮፒ ሊንክ እናድርግ… » እያሉ መክረዋል።
አንዷ ያሳቀችኝ … "የሚሉትን ሚስጥር ልንገራችሁ!_" አለችና «እነርሱ እንደተኙ ሰሑር ላይ ሪፖርት እናድርግ ስለተባባሉ ኮፒ ሊንክ እናድርግ!» ብላ ትናገራለች። በርሷ ቤት በፐብሊክ ግሩፕ ላይ አንዱ የፃፈውን አይታ ሚስጥር አግኝታ ሞታለች።
ለማንኛውም ወጥራችሁ ሪፖርት አድርጉና አንዱ የጥላቻ ልሳናቸው ይዘጋ።
አሁን ደግሞ ወደ ሌላ ወደሚያሴሩበት መርሃ ግብር ስለሄዱ፤ እኔ ልከተላቸውና ልሂድ።
በተለያዩ አደረጃጀቶች እያሴሩ እንደሆነ ገልፀዋል። የሁሉንም ተሳታፊና ተናጋሪ ሙሉ ስም ይዣለሁ። የአንዱ አደረጃጀት ከተገኘ ሲቀፈደድ ሌላውን ይጠቁማል። ግን የሚመለከተው የመንግስት አካል ነገሩ ፈር ሳይለቅ ወንጀለኞችንና በየቦታው የሚያሴሩትን ለቅሞ በአስቸኳይ ስርዓት ቢያሰፍን ጥሩ ነው።
እናንተ ወደ ብዙ ሰው በማሰራጨት ሪፖርት አስደርጉ፣ አድርጉ።
ሌላው ደግሞ ሲመቻቸው «መና'ፍቅ» እያሉ እንዳላሳደዷቸው ሁላ፤ "ፕሮቴስታንቶችንና ካቶሊኮችን እየሱስ የናንተም ነው!" ብለው ስትራቴጂክ አጋር ለማድረግ ጥሪ አቅርበውላቸዋል። ሞኝ ካልሆነ በስተቀር "ራሳችሁን ቻሉ!" ነው የሚላቸው። ሲቀጥል እየሱስ ከማንም በላይ የኛ ነው። እንወደዋለን፣ የአላህ ሰላምና እዝነት በርሱ ላይ ይስፈንና!
ከፈለጉና ባለጌው እኛንም ይገልፃል ካሉ ያግዟቸው። እኛ ምን አገባን! በዛ ብልግና ንግግር አፍረው መደበቅ ሲገባቸው ገፍተው መጥተዋል። በመጡበት መልሶ፣ ጥላቻቸውን አለዝቦ፣ ወንጀለኛቸውን ለፍርድ አቅርቦ አደብ ማሲያዝ ያስፈልጋል።
ሪፖርት አድርጉ።
ከሪፖርት በተጨማሪ ቀጥታ ወደ ቲክቶክ ካምፓኒ የምንልከው ኢሜይል ይኖረናል ከቀናት በኋላ። በባሌም በቦሌም መዘጋት አለበት።
እነርሱ ለሐሰትና ለብልግና ይህን ያክል ከወገኑ፤ እኛ ሐቅ ይዘንና ተበዳይ ሆነን መሳነፍ የለብንም።