🔥የካራማራ ጦርነት የተካሄደው ከዛሬ አርባ ሰባት (47) ዓመታት በፊት የካቲት ሃያ ስድስት (26) ቀን ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ (1970) ዓመተምህረት ነበር‼️
#ዝክረ_ታሪክ
ከአርባ ሰባት (47) ዓመታት በፊት ልክ በዛሬዋ ዕለት ታሪክን የኋሊት!!
የሶማሊያ ጦር በምስራቅ በኩል ሰባት መቶ ኪሎ ሜትር በደቡብ በኩል ደግሞ ሦስት መቶ ኪሎ ሜትር የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ ገብቶ ነበር። ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ ጦር ወራሪውን የሶማሊያን ሰራዊት ከኢትዮጵያ ግዛት በማባረር ካራማራ ተራራ ላይ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ አውለበለበ።
ቀደምት አባቶቻችን ለኛ እና ለኢትዮጵያ ነፃነት እና ክብር ሲሉ ለማመን የሚከብዱ ከባድ ተጋድሎዎችን አድርገው ነፃ አገር ለኛ ለተተኪው ትውልዶች አውረሰውናል እኛ ተተኪ ትውልዶች ግን ያንን ታሪክ ማወቅ አልፈለግንም ይባስ ብለን በብሔርና በሃይማኖት ተከፍፋለን አገር ለማፍረስ ታጥቀን እየሰራን ነው። የሰማዕታቱ መስዋትነት ባከነ የካራማራ ድልም የዚህ አሳፋሪ እጣ ፋንታ አንዱ አካል ሆነ፡፡
ክብር እና ሞገስ ለዚህ ድል መሰዋት ለሆኑ ጀግኖች አባቶቻችን ይሁን!!
#የኋላው_ከሌለ_የለም_የፊቱ‼️
#ይህ_የኛ_የኢትዮጵያውያን_ታሪክ_ነው‼️
የካቲት 26/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
#ዝክረ_ታሪክ
ከአርባ ሰባት (47) ዓመታት በፊት ልክ በዛሬዋ ዕለት ታሪክን የኋሊት!!
የሶማሊያ ጦር በምስራቅ በኩል ሰባት መቶ ኪሎ ሜትር በደቡብ በኩል ደግሞ ሦስት መቶ ኪሎ ሜትር የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ ገብቶ ነበር። ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ ጦር ወራሪውን የሶማሊያን ሰራዊት ከኢትዮጵያ ግዛት በማባረር ካራማራ ተራራ ላይ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ አውለበለበ።
ቀደምት አባቶቻችን ለኛ እና ለኢትዮጵያ ነፃነት እና ክብር ሲሉ ለማመን የሚከብዱ ከባድ ተጋድሎዎችን አድርገው ነፃ አገር ለኛ ለተተኪው ትውልዶች አውረሰውናል እኛ ተተኪ ትውልዶች ግን ያንን ታሪክ ማወቅ አልፈለግንም ይባስ ብለን በብሔርና በሃይማኖት ተከፍፋለን አገር ለማፍረስ ታጥቀን እየሰራን ነው። የሰማዕታቱ መስዋትነት ባከነ የካራማራ ድልም የዚህ አሳፋሪ እጣ ፋንታ አንዱ አካል ሆነ፡፡
ክብር እና ሞገስ ለዚህ ድል መሰዋት ለሆኑ ጀግኖች አባቶቻችን ይሁን!!
#የኋላው_ከሌለ_የለም_የፊቱ‼️
#ይህ_የኛ_የኢትዮጵያውያን_ታሪክ_ነው‼️
የካቲት 26/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra