🔥የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ተጋድሎ መረጃዎች‼️
የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ከደብረ ታቦር እስከ ባ/ዳር ያካለለ አውደ ውጊያ እያደረገ ነው:: አውደ ውጊያው የአለም ሳጋ አጋቾችን: የብልፅግና ሚሊሻ: አድማብተና: ካድሬና የብርሃኑ ጁላን ወራሪ ሰራዊትን ኢላማ ያደረገ ነው::
ለዛሬ የካቲት 26/2017 አም አጠባባብ ከንጋት 10:00 በጀመረው በዚህ እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር:- የሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ ኮር በታቀደ መልኩ እየተከናወነ ሲሆን በስርአቱ ጦር ላይ ቁሳዊ: አካላዊ: የህይወት መስዋእትነትና ስነ ልቡናዊ ስብራት ደርሶበታል:: በተለይ ደግሞ የአለም ሳጋው: የአለም በሩ እና የወጅው ድል ጠላት ሙሉ ለሙሉ የተደመሰሰበትና ካድሬ እስከውዲያኛው የተሸኘበት መሆኑን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል::
በሌላ መረጃ የ አማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር:- ዞዝ አምባ ንጉስ ክ/ጦር: ጥቁር አንበሳ ብርጌድ: ነብዩ አሳምነው ብርጌድ በቅንጅት ሚካኤል ደብርን ለመቆጣጠር የመጣን ወራሪ ሰራዊት ሲበትኑት ውለው በመጣበት እግሩ ፈርጥጦ ተመልሱዋል::
ሌላው መረጃ ወደ በለሳ ያለው የጀግኖቹ ትንቅንቅ ነው:: የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ንስር በለሳ ቅጣው እጅጉ ክ/ጦር ጉሃላ: ስላሬ: አርባያና ሌሎችም ቀጠናዎች ላይ ጠላትን ሙትና ቁስለኛ አድርጎታል::
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
©የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
26/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ከደብረ ታቦር እስከ ባ/ዳር ያካለለ አውደ ውጊያ እያደረገ ነው:: አውደ ውጊያው የአለም ሳጋ አጋቾችን: የብልፅግና ሚሊሻ: አድማብተና: ካድሬና የብርሃኑ ጁላን ወራሪ ሰራዊትን ኢላማ ያደረገ ነው::
ለዛሬ የካቲት 26/2017 አም አጠባባብ ከንጋት 10:00 በጀመረው በዚህ እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር:- የሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ ኮር በታቀደ መልኩ እየተከናወነ ሲሆን በስርአቱ ጦር ላይ ቁሳዊ: አካላዊ: የህይወት መስዋእትነትና ስነ ልቡናዊ ስብራት ደርሶበታል:: በተለይ ደግሞ የአለም ሳጋው: የአለም በሩ እና የወጅው ድል ጠላት ሙሉ ለሙሉ የተደመሰሰበትና ካድሬ እስከውዲያኛው የተሸኘበት መሆኑን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል::
በሌላ መረጃ የ አማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር:- ዞዝ አምባ ንጉስ ክ/ጦር: ጥቁር አንበሳ ብርጌድ: ነብዩ አሳምነው ብርጌድ በቅንጅት ሚካኤል ደብርን ለመቆጣጠር የመጣን ወራሪ ሰራዊት ሲበትኑት ውለው በመጣበት እግሩ ፈርጥጦ ተመልሱዋል::
ሌላው መረጃ ወደ በለሳ ያለው የጀግኖቹ ትንቅንቅ ነው:: የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ንስር በለሳ ቅጣው እጅጉ ክ/ጦር ጉሃላ: ስላሬ: አርባያና ሌሎችም ቀጠናዎች ላይ ጠላትን ሙትና ቁስለኛ አድርጎታል::
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
©የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
26/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra